Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል የኮሮና በሽታ ወረርሽኝን ለመከላከል የህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲቋረጥ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ክልል ከዛሬ ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ አዲስ አበባን ጨምሮ ከተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች ወደ ወደ ደቡብ ክልል ሁሉም የህዝብ የትራንስፖርት አገልግሎት ስምሪት እንዲቋረጥ ተወሰነ፡፡ የደቡብ ክልል የኮሮና ወረርሽኝ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከል…

በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ ደርሷል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን የተመለከቱ መረጃዎች። በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 723 ሺህ 700 ከቫይረሱ ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 151 ሺህ 991 በቫይረሱ ምክንያት ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች 34 ሺህ በቻይና…

ወደ አማራ ክልል የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እንዳይገባ እገዳ ተጣለ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከትናንት ጀምሮ ወደ አማራ ክልል የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እንዳይገባ እገዳ ተጣለ። ከሀገሪቱ የትኛውም አቅጣጫ ወደ አማራ ክልል የሚጓዙ ማናቸውም ዓይነት የሕዝብ ማጓጓዣ ተሽከርካሪዎች ከመጋቢት 20 ቀን 2012 ዓ.ም ከሌሊቱ 6፡00 ጀምሮ…

በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የሞተ አንድም ሰው የለም- የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ የሞተ አንድም ሰው እንደሌለ እና ህብርተሰቡ ራሱን ከሀሰተኛ ዜናዎች መጠበቅ እንዳለበት የኢፌዴሪ  የጤና ሚኒስቴር ገለፀ። አሁን ላይ በአለማችንም ሆነ በአገራችን ከኮሮና ቫይረስ ስርጭት ባልተናነሰ ፍጹም ከእውነት…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ተገኙ።   በዚህም በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙት ሰዎች ቁጥር 21 መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል።   በቫይረሱ መያዛቸው…

አየር መንገዱ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ወደ 80 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ሲያደርግ የነበረውን በረራ አቋረጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ወደ 80 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ሲያደርግ የነበረውን በረራ ከዛሬ ጀምሮ ማቋረጡን አስታወቀ። አየር መንገዱ በዛሬው ዕለት ባወጣው መግለጫ በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚደረጉ የካርጎ( የእቃ…

በአሰላ ከተማ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲቆም ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሰላ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት የትራንስፖርት አገልግሎት እንደቆም ውሳኔ ተላለፈ።   በዚህ በከተማዋ ባጃጆች እና ታክሲዎች አገልግሎት እንደይሰጡ መታገዳቸውን ከከተማዋ ኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።…

በሕዝብ ጤናና ደኅንነት ላይ በተለያዩ መንገዶች ሽብር የሚነዙ አካላት ላይ የሕግ አስከባሪ አካላት ሕግ የማስከበር ተግባራቸውን እንዲያከናውኑ ታዘዋል- የጠ/ሚ…

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁን ወቅት በሕዝብ ጤናና ደኅንነት ላይ በተለያዩ መንገዶች ሽብር የሚነዙ አካላት ላይ የሕግ አስከባሪ አካላት ሕግ የማስከበር ተግባራቸውን በጥብቅ እንዲያከናውኑ መታዘዛቸውንየጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ።   ፅህፈት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ ጋር በስልክ ተወያዩ። መሪዎቹ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል እየተደረገ ባለው ጥረት ዙሪያ በኢትዮጵያ እና ብሪታኒያ ትብብራቸውን ለማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ…

በፈረንሳይ ፈጣን ባቡሮች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ለማመላለስ ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ በኮሮና ቫይረስ በከፍተኛ ሁኔታ የተጠቁ የሀገሪቱ አካባቢዎች ያለውን የአልጋ መጨናነቅ ለመቀነስ ፈጣን ባቡሮች በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ለማመላለስ ጥቅም ላይ እየዋሉ ነው። ፈረንሳይ በልዩ ሁኔታ የተዘጋጁ ፈጣን ባቡሮችን ነው ለዚህ…