Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 16 ሰዎች ውስጥ አንዱ ሙሉ በሙሉ ማገገሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ16 ሰዎች ውስጥ አንዱ ሙሉ በሙሉ ማገገሙን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ ጉዳዩን አስመልክተው በፌስቡክ ገጸቸው ባወጡት መረጃ፥ በአሁኑ ወቅት በለይቶ ማቆያ ያሉ አጠቃላይ ሰዎች13…

የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪማሃማት ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት በተደረገላቸው ምርመራ ከኮሮና ቫይረስ ነፃ መሆናቸውን አስታወቁ። ሙሳ ፋኪ ማሃማት ከእሳቸው የቅርብ ግንኙነት የነበራቸው የሥራ አጋሮች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተከትሎ በትናንትናው ዕለት…

አየር መንገዱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ ከተዘጋጁ የህክምና ቁሳቁሶች ውስጥ ከ50 በመቶ የሚበልጠውን ለተለያዩ ሀገራት አዳርሷል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተዘጋጁ የህክምና ቁሳቁሶችን ወደ ተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት እያደረሰ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቻይናዊው ባለሃብት ጃክ…

በትግራይ ክልል ከ5ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች የሬዲዮና የሳተላይት ቴሌቪዥን ስርጭት ከመጋቢት 21 ቀን ጀምሮ ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከ5ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች በሬዲዮና የሳተላይት ቴሌቪዥን ስርጭት ከመጋቢት 21 ቀን ጀምሮ እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው እንዳስታወቀው ትምህርቱ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ትምህርት ቤት…

በነገው እለት በመዲናዋ 13 ዋና ዋና መንገዶች ላይ የፀረ ተዋህስ መድሃኒት ርጭት ይደረጋል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በሚገኙ 13 ዋና ዋና መንገዶች ላይ የፀረ ተዋህስ መድሃኒት ርጭት በነገው እለት ይደረጋል። በተመረጡት መንገዶች ላይ የመከላከያ መድሃኒት ርጭት የማድረግ ስራ የሚከናወን ይሆናል። በዚህ መሠረት -መስቀል አደባባይ - ቦሌ…

ዶናልድ ትራምፕ ጄኔራል ሞተርስ የመተንፈሻ መሳሪያ እንዲያመርት አዘዙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ መኪና አምራቹ ጄኔራል ሞተርስ የመተንፈሻ መሳሪያ እንዲያመርት አዘዙ። ፕሬዚዳንቱ ጄኔራል ሞተርስ ለኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች የሚያገለግል የመተንፈሻ መሳሪያ እንዲያመርት ነው ትዕዛዝ ያስተላለፉት።…

በስልጤ ዞን የሚከበረው 113ኛው የአልከሶ መውሊድ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስልጤ ዞን ዘንድሮ የሚከበረው 113ኛው የአልከሶ መውሊድ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ተገለጸ። የዞኑ አስተዳደር መውሊዱን አስመልክቶ ከሀገር ሽማግሌዎችና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በወራቤ ከተማ ውይይት በማድረግ የጋራ…

አየር መንገዱ በቀጥታ የሚፈጸምን የትኬት ሽያጭ ማቆሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀጥታ የሚፈጸምን የትኬት ሽያጭ ማቆሙን አስታወቀ። አየር መንገዱ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ ለየትኛውም ጉዞ የሚፈጸምን የትኬት ሽያጭ በኢንተርኔት አማካኝነት እንደሚሰጥ አስታውቋል። እርምጃው እየተስፋፋ የመጣውን…

ለኮሮና ቫይረስ ሃገር በቀል ህክምናን ከዘመናዊው ጋር በማጣመር መድሃኒት እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኮሮና ቫይረስ የሃገር በቀል የባህል ህክምና አዋቂዎችን ከዘመናዊው ጋር በማጣመር መድሃኒት እየተዘጋጀ መሆኑ ተገለጸ። የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስን በሳይንሳዊ ምርምር በተደገፈ የሀገር በቀል እውቀት ከዘመናዊው ሳይንስ…

ቦሪስ ጆንሰን በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን በኮሮና ቫይረስ ተያዙ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተደረገላቸው ምርመራ የቫይረሱን ምልክት ማሳየታቸውን በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል። ቦሪስ ጆንሰን አሁን ላይ ራሳቸውን ማግለላቸውንም…