Fana: At a Speed of Life!

ዩኒቨርስቲዎች ተማሪዎቻቸውን ወደ ዋና ዋና ከተሞች ድረስ እንዲሸኟቸው አቅጣጫ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ሂደት ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል እንዲቻል የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ ወደመጡበት አካባቢ እንዲሄዱ የሚል ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል፡፡…

ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ሲጓዝ በነበረ ከባድ መኪና ውስጥ 64 ኢትዮጵያውያን መሞታቸው ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደቡብ አፍሪካ ከሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ ባገኘው መረጃ መሰረት ከማላዊ ወደ ሞዛምቢክ ሲጓዝ በነበረ የጭነት መኪና ውስጥ የነበሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን ህይወት ማለፉን እና የሟቾቹን ብዛት እና መሰል ዝርዝር መረጃዎችን…

በጨለንቆ ከተማ በእሳት አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ ጨለንቆ ከተማ በእሳት አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ። የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን የኮሙዩኒኬሽን ጉዳይ ሃላፊ ኮማንደር ስዩም ደገፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት፥ አደጋው በጨለንቆ ከተማ ለነዋሪዎችና…

መንግስት የኮሮና ቫይረስ በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፉ ላይ የሚያደርሰውን ጫና ለመቀነስ ከባለሀብቶች ጋር ተባብሮ እንደሚሰራ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)መንግስት የኮሮና ቫይርስ በሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ የሚያደረሰውን ጫና ለመቀነስ ከባለሀብቶች ጋር ተባበሮ እንደሚሰራ አስታወቀ።   የገንዘብ ሚኒስቴር እና የባህል ሚኒስቴር አመራሮች በሆቴልና ቱሪዝም ስራ ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር የኮሮና…

አሜሪካ በኮሮና ቫይረስ አደጋ ላይ የወደቀውን ኢኮኖሚዋን ለመደገፍ 2 ትሪሊየን ዶላር በጀት አፀደቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ምክር ቤት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት አደጋ ላይ የቀደቀውን ኢኮኖሚ ለመደገፍ 2 ትሪሊየን ዶላር በጀት አፀደቀ። የፀደቀው በጀት የእርዳታ ድርጅቶችን፣ የንግድ ተቋማትን እና የጤና ስርዓቱን ለመደገፍ ይውላል ተብሏል። ይህንን ፓኬጅ…

የሱዳን መከላከያ ሚኒስትር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሱዳን መከላከያ ሚኒስትር ሌተናል ጄኔራል ጃማል ኢል ዲን ኦዑር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።   በሱዳን መንግስት እና በሀገሪቱ አማፂያን መካከል በደቡብ ሱዳን እየተካሄደ በሚገኘው ድርድር ለመሳተፉ ጁባ ባቀነቡት ነው ህይወታቸው…

ባለፉት 24 ሰአታት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የተደረገላቸው 106 ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የተደረገላቸው 106 ሰዎች ከቫይረሱ ነፃ መሆናቸው ተገለፀ። የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዛሬ በሰጠው መግለጫ፥ በህብረተሰቡ ዘንድ ከሚስተዋለው የመዘናጋት ሁኔታ ጋር ተዳምሮ ቫይረሱ…

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በማረሚያ ቤቶች ለመከላከል 4 ሺህ 11 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንደሚለቀቁ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በማረሚያ ቤቶች ለመከላከል ይቻል ዘንድ 4 ሺህ 11 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ እንደሚለቀቁ አስታወቀ። የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉዳዩ ላይ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እነዚህ…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና ለመከላከል መንግስት ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ተግባራዊ መሆን አለባቸው – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገሪቱ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት እና ለመከላከል መንግስት ያሳለፋቸውን ውሳኔዎች ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረግ እንዳለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳስበዋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራ ብሄራዊ የአደጋ ስጋት…

ህብረቱ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከያዎች በማሰራጨቱ እየተወጣች ላለችው ሚና ምስጋና አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የአፍሪካ ህብረት ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ – ጃክ ማ ኢንሽዬቲቭ አማካኝነት ለአፍሪካ ሀገራት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ መከላከያዎች በማሰራጨቱ እየተወጣች ላለችው ሚና ምስጋና አቀረበ። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊመቀመንበር ሙሳ ፋኪ…