Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ የምስጋናና የገቢ መሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የምስጋና እና የገቢ መሰባሰቢያ መርሃ ግብር በዛሬው እለት ተካሄደ ። በሚሊኒዬም አዳራሽ በተካሄደው የምስጋና እና የገቢ መሰባሰቢያ መርሃ ግብር ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አህመድን ጨምሮ…

የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉ የንግዱን ማህበረሰብ አስጠነቀቀ  

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ በኮሮና ቫይረስ የተፈጠረውን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ የዋጋ ጭማሪ እና ሌሎች ህግ ወጥ ተግባራትን ለሚፈፅሙ የንግዱ ህብረተሰብን አስጠንቅቋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ኃላፊአቶ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የእንጦጦ ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአዲስ አበባ እንጦጠ እየተካሄደ ያለውን የእንጦጦ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጉብኝቱን አስመልክቶ በፌስቡክ ገፃቸው ላይ፥ ከተሞቻችን አንጡራ ሀብት በውስጣቸው ይዘዋል ብለዋል።…

በምእራብ ሸዋ ዞን ለሚገነባው የመከላከያ ካምፕ የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ሸዋ ዞን ለሚገነባው የመከላከያ ካምፕ በዛሬው እለት የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ። በመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ የሚገነባው የሻለቃ መኖሪያ ካምፑ በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ሸዋ ዞን ደንዲ ወረዳ አዋሽ ቦሌ ቀበሌ የሚገነባ…

የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሎችና ተጠሪ ተቋማት የጋራ ኮሚቴ የኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ስራዎችን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሎችና ተጠሪ ተቋማት የጋራ ኮሚቴ በኮሮና ቫይረስ ቅድመ መከላከል ዙሪያ የተሰሩ ስራዎችን ገመገመ። የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሎችና ተጠሪ ተቋማት የጋራ ኮሚቴ በአዲስ አበባ ሲያደርግ የቆየውን ስብሰባ አጠናቋል። በስብሰባው…

አዳማ ጄነራል ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ፣ ደብረ ታቦርና ዋቻሞ ዩኒቨስቲዎች ተማሪዎቻቸውን አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዳማ ጄነራል ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ፣ ደብረ ታቦርና ዋቻሞ ዩኒቨስቲዎች በተለያየ የሙያ ዘርፍ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎቻቸውን በዛሬው እለት አስመርቀዋል። የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በድህረ ምረቃ በመደበኛ እና በተከታታይ መርሀግብር ያስተማራቸውን…

ዶናልድ ትራምፕ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኮሮና ቫይረስ ስርጭት ጋር በተያያዘ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጁ። ፕሬዚዳንቱ የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ በሚል ነው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ያወጁት። ትራምፕ ባደረጉት…

በመዲናዋ ለሚገኙ ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች 31 አምቡላንሶች ተከፋፈሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ በከተማው ለሚገኙ ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች 31 አምቡላንሶችን አከፋፈለ። የጤና ቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ እንደገለፁት፥ አምቡላንሶቹ የድንገተኛ አደጋን ጨምሮ የእናቶችና የህፃናትን ህክምና…

በስራ አጥነት ችግሮችና በስራ ፈጠራ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 5 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትኩረቱን በስራ አጥነት ችግሮችና በስራ ፈጠራ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ሃገር አቀፍ የውይይት መድረክ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት እየተካሄደ ነው። በውይይት መድረኩ ላይ በምስራቅ ኢትዮጵያ የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ኢንዱስትሪዎችና ሌሎች…

የምርጫ ክልሎች ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልሎች ካርታን በዛሬው እለት ይፋ አደረገ። የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና የሲቪክ ማህበራት ተወካዮች የተካፈሉበት፥ የምርጫ ክልሎች ይፋ የሚደረጉበት የውይይት መድረክ ተካሄዷል። በመድረኩ ላይ የምርጫ…