ዓለምአቀፋዊ ዜና የኮሮና ቫይረስ አለም አቀፍ ወረርሽኝ ሆኖ በአለም ጤና ድርጅት ታወጀ Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ አለም አቀፍ ወረርሽኝ መሆኑን የአለም ጤና ድርጅት በዛሬው ዕለት አወጀ። የአለም ጤና ድርጅት ዳይሬክተር ጄነራል ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም የኮሮና ቫይረስ ከቻይና ውጪ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በ13 እጥፍ ከፍ ማለቱን…
ፋና 90 በከተማዋ ከሁለት ሺ በላይ ወጣቶችና እናቶች የከተማ ግብርና ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=OKdACr7cLLo
ፋና 90 የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን በሀገሪቱ የሚገኙ መገናኛ ብዙሃን የሚተላለፉ ዝግጅቶች ይዘትን ለመቆጣጠር እየሰራ እንደሚገኝ ገለፀ Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=EmzROrC19aQ
ቢዝነስ የገቢዎች ሚኒስቴር በየካቲት ወር 19 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ሰበሰበ Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የገቢዎች ሚኒስቴር በየካቲት ወር 2012 19 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ገቢው የሀገር በቀል ኢኮኖሚን ታሳቢ ባደረገ መልኩ መሰብሰቡን ነው ያስታወቀው። ሚኒስቴሩ በየካቲት ወር ር 20 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከተመድ ዋና ፀሃፊ ጋር በስልክ ተወያዩ Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ጋር በስልክ ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዋና ፀሃፊው ጋር በቀጠናዊ የሰላም ሁኔታ እና የደህንነት ስራዎች ዙሪያ መምከራቸውን በተመድ የኢትዮጵያ ቋሚ ተጠሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ከሲዳማ የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሲዳማ የሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ከሰዓት ከሲዳማ የሀገር ሽማግሌዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በመወያየታቸው ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀዋል። የሀገር ሽማግሌዎቹ መንግሥት…
ቢዝነስ 2ኛው ሀገር አቀፍ የሆቴልና ቱሪዝም ኮንፈረንስ በሀዋሳ ከተማ ይካሄዳል Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 2ኛው ሀገር አቀፍ የሆቴልና ቱሪዝም ኮንፈረንስ የፊታችን መጋቢት 7 ቀን 2012 ዓ.ም በሀዋሳ ከተማ እንደሚካሄድ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። በኮንፈረንሱ የሀገር መሪዎች፣ ሚኒስትሮች፣ የዘርፉ መሪዎችና ባለሙያዎች፣ የሆቴል ባለቤቶች፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ምንም አይነት የነዳጅ እጥረት እንደሌለና የዋጋ ጭማሪ አለመደረጉ ተገለፀ Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ምንም አይነት የነዳጅ እጥረት እንደሌለ እና የዋጋ ጭማሪ አለማድረጉን የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ አመራሮች እና የክፍለ ከተሞች ንግድ ፅህፈት ቤት ሃላፊዎች ሰሞኑን እየታየ ያለውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የአሜሪካው ስታርኪይ ሂሪንግ ፋውንዴሽን የመስማት ችግር ላለባቸው ሰዎች የማዳመጫ መሳሪያ ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ስታርኪይ ሂሪንግ ፋውንዴሽን የተሰኘው የአሜሪካ ግብረ ሰናይ ድርጅት የመስማት ችግር ላለባቸው ሰዎች የማዳመጫ መሳሪያ ድጋፍ አደረገ። መሳሪያው ድርጅቱ ከጅማ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያደረገው ድጋፍ ነው። ድጋፉ በጅማ እና አካባቢው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢንጂነር ታከለ በከተማ ግብርና እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ጎበኙ Tibebu Kebede Mar 11, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በከተማ ግብርና እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። በዚህ ወቅትም የከተማ አስተዳደሩ በዘርፉ የተሰማሩ አካላትን ከመደገፍ ጎን ለጎን ሌሎች ተጨማሪ ወጣቶችን በማህበር…