በአዲስ አበባ በክፍለ ከተሞች የሚታየው የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተት አሁንም ለነዋሪዎች የቅሬታ ምንጭ ሆኖ መቀጠሉ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ በክፍለ ከተሞች የሚታየው የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተት አሁንም ለነዋሪዎች የቅሬታ ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል ተባለ፡፡
የመሬትና ይዞታ ነክ ጉዳዮች አገልግሎት መስጫ ጽህፈት ቤቶች ላይ የተገኙ ነዋሪዎች በጽህፈት ቤቶቹ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ…