Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ በክፍለ ከተሞች የሚታየው የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተት አሁንም ለነዋሪዎች የቅሬታ ምንጭ ሆኖ መቀጠሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ በክፍለ ከተሞች የሚታየው የአገልግሎት አሰጣጥ ክፍተት አሁንም ለነዋሪዎች የቅሬታ ምንጭ ሆኖ ቀጥሏል ተባለ፡፡ የመሬትና ይዞታ ነክ ጉዳዮች አገልግሎት መስጫ ጽህፈት ቤቶች ላይ የተገኙ ነዋሪዎች በጽህፈት ቤቶቹ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘዉዴ የአምስት ሀገራት አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘዉዴ በኢትዮጵያ ሀገሮቻቸውን ለመወከል ተሹመዉ ከመጡ አምስት አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ፡፡ የሹመት ደብዳቤ ያቀረቡት አምባሳደሮችም÷ አምባሳደር ፓሃላ ራላጅ ሳናታና ሱጂሽዋራ ጉናራትና ከስሪ ላንካ ፣…

የሞጆ-ሀዋሳ ፈጣን መንገድ የግንባት ሂደት በወሰን ማስከበር ችግር እየተስተጓጎለ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሞጆ -ሀዋሳ እየተገነባ ላለው ፈጣን መንገድ የወሰን ማስከበር ችግር ለግንባታ ሂደቱ ፈተና መሆኑ ተገልጿል። የመንገዱ ግንባታ በ2008 ዓ.ም የተጀመረ ቢሆንም አሁን ላይ በሚፈለገው ልክ ፈጣን የግንባታ እንቅስቃሴ ላይ አለመሆኑ ቅሬታ አስነስቷል።…

አሜሪካ በአፍጋኒስታን የሚገኙ ወታደሮቿን ማስወጣት ጀመረች

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በአፍጋኒስታን የሚገኙ ሰላም አስከባሪ ወታደሮቿን ማስወጣት ጀምራለች። አሜሪካ እና በአፍጋኒስታን የሚንቀሳቀሰው ታጣቂ ቡድን ታሊባን በቅርቡ በሀገሪቱ ሰላም ማስፈን የሚያስችል ስምምነት መፈራረማቸው ይታወሳል። በድርድሩ አሜሪካ በሀገሪቱ…

በሰሜን ሸዋ ዞን መሀል ሜዳ ከተማ በቦምብ ጥቃት የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን መሀል ሜዳ ከተማ በአንድ ግለሰብ በተወረወረ ቦምብ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፋን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ ፓሊስ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጥላሁን ደበበ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ድርጊቱ ትናንት…

ለ157 ሰዎች ህልፈት ምክንያት የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 አውሮፕላን አደጋ ሲታወስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ልክ የዛሬ አንድ ዓመት፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው ቦይንግ 737 አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ በመብረር ላይ እያለ ድንገት ተከሰከሰ። የበረራ ቁጥሩ ኢቲ 302 የሆነው አውሮፕላኑ 149 መንገደኞችንና ስምንት የበረራ…

 በቡርኪና ፋሶ ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት 43 ሰዎች ተገደሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 1 ፣ 2012 ፣ (ኤፍ ቢ ሲ) በቡርኪና ፋሶ በአንድ መንደር ላይ ተፈፀመ  ጥቃት 43 ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ፡፡ ታጣቂዎች ቡርኪና ፋሶ  ከማሊ ጋር በምትዋሰንበት ሰሜናዊ የሀገሪቱ ክፍል በርካቶችን ሲገድሉ ስድስት ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን መንግስት  ገልጿል፡፡…

በማምረቻና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ውዝፍ እዳ ላለባቸው ግብር ከፋዮች ቅጣታቸው እንዲነሳ መደረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማምረቻ እና ኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ውዝፍ እዳ ያለባቸው ግብር ከፋዮች ቅጣታቸው ሙሉ በሙሉ እንዲነሳ በማድረግ ለችግሮቻቸው መፍትሄ መሰጠቱን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። በዘርፉ የተሰማሩ ባለሃብቶች ከግብር አወሳሰን ጋር ተያይዞ ያለባቸውን…

ምክር ቤቱ 27 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የተጨማሪ በጀት ረቂቅ ለዝርዝር እይታ መራ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን በዛሬው እለት አካሂዷል። ምክር ቤቱ በዛሬው መደበኛ ስብሰባውም በተለያዩ ረቂቆች ላይ በመወያየት ለዝርዝር እይታ ለቋሚ ኮሚቴዎች መርቷል። የህዝብ…

አሰልጣኝ አብርሃም መብራቱ 24 ተጫዋቾችን ጠሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ለ2021ዱ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ 24 ተጫዋቾችን ጠርቷል። ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች ዋልያዎቹ ከኒጀር ብሔራዊ ቡድን ጋር ለሚያደርጉት የደርሶ መልስ ጨዋታ ነው። ተጫዋቾቹ ከ13 የኘሪሚየር ሊጉ ክለቦች…