ኢትዮ ቴሌኮም ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን ምክንያት በማድረግ ለሴት መምህራን ስጦታ አበረከተ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን ምክንያት በማድረግ በመላ ሀገሪቱ በመንግስት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚሰሩ ሴት መምህራን የተለያዩ ስጦታዎችን አበረከተ።
ኢትዮ ቴሌኮም “ትውልድ በመቅረጽ እና በማነጽ ጉልህ ሚና ያላቸው ሴት መምህራንን…