Fana: At a Speed of Life!

በአጣዬ አካባቢ የተቋቋመው የኮማንድ ፖስት የፈፀማቸውን ስራዎች ገመገመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአጣዬና አካባቢው ተፈጥሮ የነበረውን ችግር ለመፍታት የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት ስራ ከጀመረ አንስቶ ያከናወናቸውን ተግባራትና የተገኙ ለውጦችን በከሚሴ ከተማ ገምግሟል። ኮማንድ ፖስቱ ለማከናወን ያቀዳቸው፣ የተፈጠረውን ግጭት የማስቆምና ወደ…

የኢጋድ ሚኒስትሮች ምክር ቤት 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ በስኬት በመጠናቀቁ ደስታውን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 72ኛው ልዩ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ሚኒስትሮች ምክር ቤት አትዮጵያ ያካሄደቸው 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ በስኬት በመጠናቀቁ ደስታውን ገልጿል፡፡ ለምርጫው ስኬት በተለያየ መልኩ ድጋፍ ላደረጉ አባል ሃገራት እና ተቋማት…

የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ዞን የፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ስብሰባውን አካሄደ፡፡ ስብሰባው በምርጫው አጠቃላይ ሂደትና አጋጥመዋል ባሏቸው ችግሮችና ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገ ነበር፡፡ የምክር ቤቱ አባላት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ በሰላም መርጦ መግባቱ…

በጥሎ ማለፉ ቤልጂየም ከፖርቹጋል እንዲሁም ጀርመን ከእንግሊዝ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ተፋላሚዎች ተለይተዋል፡፡ የውድድሩ የምድብ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ሲጠናቀቁ፥ ፈረንሳይ፣ ፖርቹጋል እና ጀርመን ከተደለደሉበት ምድብ ተያይዘው ጥሎ ማለፉን ተቀላቅለዋል፡፡ በምሽቱ ጨዋታ ፈረንሳይ ከፖርቹጋል እንዲሁም…

የህዳሴ ግድብ ድርድር የጋራ ተጠቃሚነትን ባከበረ መንገድ እንዲካሄድ የአሜሪካ “ብላክ ኮከስ” አባላት ጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የጋራ ተጠቃሚነትን መሰረት በማድረግ ድርድር እንዲካሄድ የአሜሪካ ኮንግረስ “ብላክ ኮከስ” አባላት ጠየቁ። በግድቡ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብጽ አሁንም የጋራ ተጠቃሚነትን እና ትብብር መሰረት ያረገ ሰላማዊ…

ምርጫው ስርዓቱን የጠበቀ እና ዜጎች ንቁ ተሳትፎ ያደረጉበት ነበር – ኢሠማኮ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ስርዓቱን የጠበቀ እና ዜጎች ንቁ ተሳትፎ ያደረጉበት መሆኑን የኢትዮጵያ ሠራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) አስታውቋል፡፡ የኮንፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ካሣሁን ፎሎ በዛሬው ዕለት በሰጡት መግለጫ ÷ በምርጫው ዕለት 1ሺህ…

በምርጫው ኢትዮጵያን አሸናፊ ማድረግ ተችሏል-ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ በማካሄድ አሸንፋለች ሲል የብልጽግና ፓርቲ አስታውቋል። የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ዛሬ አስቸኳይ ስብሰባ አካሄዷል። የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊና ሥራ አስፈጻሚ አባል አቶ ብናልፍ…

የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ሂደት ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የብልጽግና ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ሂደት መገምገሙን አስታወቁ፡፡ ግምገማው በቅድመ ምርጫ ዝግጅት፣ በምርጫ ክንውን፣ በሕዝብ ተሳትፎ እና በአጠቃላይ የምርጫው ሂደት ላይ ያተኮረ እንደነበር ጠቅላይ…

ሩሲያ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚደረግን ጣልቃ ገብነት እንደማትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ከሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታን…

ኢትዮጵያ ያካሄደችው ምርጫ ተአማኒና ሰላማዊ ነበር – የአፍሪካ ህብረት ምርጫ ታዛቢ ቡድን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ያካሄደችው ምርጫ ተአማኒና ሰላማዊ ነበር ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪና የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዝደንት ኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ ተናገሩ። ታዛቢ ቡድኑ ከምርጫ ቅስቀሳው አንስቶ እስከ ምርጫው እለት ያለውን ሂደት መከታተሉን የጠቀሱት…