የአድዋ ድል በዓል ኢትዮጵያውያን በየትኛውም ወቅት በሀገር ልዕልና፣ መብት እና ነፃነት ዙሪያ እንደማይደራደሩ ያሳየ ነው – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 124ኛው የዓድዋ የድል በዓል በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በዛሬው ዕለት ተከብሯል።
የድል በዓሉ የጣሊያን ወራሪ ድል በተደረገበት የዓድዋ ተራሮች ስርም በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ተከብሯል።
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የትግራይ ክልል ምክትል…