Fana: At a Speed of Life!

አብራሪዎች እና የበረራ አስተናጋጆች በመዲናዋ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ አብራሪዎች እና የበረራ አስተናጋጆች በአዲስ አበባ ከተማ እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ። አብራሪዎቹ እና የበረራ አስተናጋጆቹ እየተገነቡ ካሉት ፕሮጀክቶች ውስጥ የእንጦጦ እና የሸገር ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።…

የወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ቡድን እገዳው ተነሳለት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እግር ኳስ ክለብ ላይ ጥሎት የነበረውን እገዳ ማንሳቱን አስታወቀ። ፌዴሬሽኑ ባለፈው ዓመት ክለቡን ካገለገሉት ስምንት ተጫዋቾች የደሞዝ ክፍያ ጋር በተያያዘ የፍትህ አካል ያስተላለፈውን…

በ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የተገነባው የስነ አዕምሮ ህክምና መስጫ ህንፃ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አማኑኤል የአዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባውን የስነ አዕምሮ፣ ድንገተኛ ህክምና እና የእናቶችና ህፃናት ጤና አገልግሎት መስጫ ህንፃን አስመረቀ። ህንጻው የተገነባው ሙሉ በሙሉ ሃይኒከን አፍሪካ ፋውንዴሽን…

የዩሮፓ ሊግ ሁለተኛ ዙር ጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዩሮፓ ሊግ ሁለተኛ ዙር የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ድልድል ይፋ ሆኗል። በዚህ መሰረት ኢስታንቡል ባሻክሺር ከ ኮፐን ሀገን ኦሎምፒያኮስ ከ ወልቨርሀፕተን ወንደረርስ ሬንጀርስ ከ ባየር ሌቨርኩዘን ዎልፍበርግ ከሻካታር ዶኔስክ…

የግብርና ሜካናይዜሽን የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ እና ኢትዮሊዝ ከተሰኘ ድርጅት ጋር ግብርናን ሜካናይዝድ ለማድረግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱን በግብርና ሚኒስቴር የእርሻ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሳኒ ረዲ፣…

በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ሰላምን የሚሰብከው ወጣት

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ሶሪያውያን ስደተኞችን ከተመለከተ በኋላ በመዲናዋ ጎዳናዎች ስለሰላም የሚሰብከው ወጣት የበርካቶችን ትኩረት ስቧል። ሰይፉ አማኑኤል የተባለው የታክሲ አሽከርካሪ በተጨናነቁ የአዲስ አበባ ጎዳናዎች መሃል፥ የሰላምን…

ጠፍቶ የነበረው የ18ኛው ክፍለ ዘመን ዘውድ ነገ ለጨለቆት ስላሴ ቤተ ክርስቲያን ይመለሳል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ከኔዘርላንድስ የተመለሰው የ18ኛው ክፍለ ዘመን ዘውድ በነገው እለት ለትግራይ ክልል ጨለቆት ስላሴ ቤተ ክርስቲያን ተመላሽ ይደረጋል። በዕለቱ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሃይማኖት አባቶች እና የመገናኛ ብዙሃን በተገኙበት…

ተመራማሪዎች በህዋ ላይ ከፍተኛ ፍንዳታ መከሰቱን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠፈር ተመራማሪወች በህዋ ላይ የከፍተኛ ፍንዳታ ክስተት መመልከታቸውን አስታወቁ። ለይተነዋል ያሉት ፍንዳታ እስካሁን ከታዩት ከፍተኛውና በርካታ የከዋክብት ስብስብን በያዘው ረጨት (ጋላክሲ) ላይ ትልቅ ሽንቁር ፈጥሯልም ነው ያሉት።…

በመዲናዋ የሚስተዋለውን የሃይል መቆራረጥና መዋዥቅ ለመቅረፍ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአዲስ አበባ የሚስተዋለውን የሃይል መቆራረጥና መዋዥቅ ለመቅረፍ እየሰራ መሆኑን ገለጸ። ተቋሙ ፓወር ቻይና ከተሰኘ የቻይና ኩባንያ ጋር በመተባበር ችግሩን ለመቅረፍ የኤሌክትሪክ መስመሮች መልሶ ግንባታና አቅም…

በአሜሪካ የደንበኞቻቸውን የቦታ መረጃ አሳልፈው የሰጡ የአሜሪካ ሞባይል ስልክ አገልግሎት አቅራቢዎች ይቀጣሉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፌደራል ኮሙዩኒኬሽን ኮሚሽን የደንበኞቻቸውን የቦታ መረጃ አሳልፈው የሰጡ የሞባይል ስልክ አገልግሎት አቅራቢዎችን 200 ሚሊየን ዶላር ሊያስከፍል እንደሚችል ተጠቆመ። ይህ ቅጣት ይጠብቃቸዋል የተባሉት ኩባንያዎች ቨሪዞን ኮሙዩኒኬሽን ፣…