ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት መስፈርቶችን በፖሊስ የስልጠና ስርዓት ትምህርት ማካተት በሚቻልበት ሁኔታ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት መስፈርቶች በፖሊስ የስልጠና ስርዓት ትምህርት ውስጥ በሚካተቱበት ሁኔታ ላይ ውይይት መካሄዱን ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ አስታወቀ።
በውይይቱ ከኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እና ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የተውጣጡ…