በብራዚል ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ እና መሬት መንሸራተት አደጋ የ30 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብራዚል ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት አደጋ የ30 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተነገረ።
በሚናስ ጌራይስ ግዛት መዲና በጣለው ከባድ ዝናብ ከሞቱት በተጨማሪ 17 ሰዎች የገቡበት አለመታወቁን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች አስታውቀዋል።…