የሀገር ውስጥ ዜና ጣሊያን በኢትዮጵያ ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የ400 ሺህ ዩሮ ድጋፍ አደረገች Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣሊያን መንግሥት በሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር በኩል በኢትዮጵያ ለሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የ400 ሺህ ዩሮ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ "የኢትዮጵያን ዴሞክራሲ ለማጠናከር ምርጫውን መደገፍ" ለተሰኘው የተመድ የልማት…
የሀገር ውስጥ ዜና በ39 ሚሊየን ብር የተገነባው የሮቤ ኢፈ ቦሩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በኢፈ ቦሩ ፕሮጄክት ስር የተገነባው የሮቤ ኢፈ ቦሩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ፡፡ በትምህርት ቤቱ የምርቃት ስነ ስርዓት ላይ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ችግኞች ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የደን ልማትን ለማጠናከር በመጪው ክረምት 4 ነጥብ 2 ቢሊየን የተለያዩ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የገጠር ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ዓለምፀሃይ ከኡጋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኡጋንዳ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዓለምፀሃይ መሰረት ከኡጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ኦሪየም ኦኬሎ ተወያይተዋል። በውይይቱ በሁለትዮሽ ግንኙነትና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ አምባሳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ የመልሶ ማገገሚያ እቅድ ይፋ ሆነ Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር እና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ የመልሶ ማገገሚያ እቅድን ይፋ አደረጉ፡፡ እቅዱ በክልሉ ነዋሪዎች ዘንድ ማህበራዊ አንድነትን፣ መተማመን እና መረጋጋትን መልሶ በመገንባት የነዋሪዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና በልደታ ክፍለ ከተማ በየቀኑ ከ800 በላይ ዜጎችን መመገብ የሚችል ማዕከል ስራ ጀመረ Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በልደታ ክፍለ ከተማ የተገነባው አራተኛው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ተመርቆ ስራ ጀመረ፡፡ ከቆሻሻ ገንዳ ምግብ ለቅመው ከመመገብ በቀን አንድ ጊዜ እንኳን መመገብ እስከማይችሉት የከፋ ችግር ውስጥ ያሉ ወገኖችን ለመመገብ የምገባ ማዕከላት…
የሀገር ውስጥ ዜና 19 ሺህ 739 ጥይቶችን ወደ ባህርዳር ሊያስገቡ የሞከሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 19 ሺህ 739 ተተኳሽ ጥይቶችን በባለ ሶስት እግር ባጃጅ ተሽከርካሪ ጭነው ወደ ባህር ዳር ሊያስገቡ የሞከሩ ሁለት ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን በጉምሩክ ኮሚሽን የባህር ዳር ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቱ ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው በባሌ ዞን በመስኖ የለማ ስንዴ ማሳንና በባሌ ሮቤ ከተማ የተሰሩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በባሌ ዞን አጋርፋ ወረዳ በመስኖ የለማ ስንዴ ማሳንና በባሌ ሮቤ ከተማ የተሰሩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ፡፡ የመስኖ ስንዴው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአንበጣ መንጋ ሰብላቸው ለወደመባቸው አርሶ አደሮች ከ11 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ተዘጋጀ Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ባለፈው የመኸር በተከሰተ የአንበጣ መንጋ ሰብላቸው ለወደመባቸው አርሶ አደሮች ከ11 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ ለመስጠት መዘጋጀቱን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ምክትል ኃላፊ አቶ አሊ ሰይድ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ34 ሚሊየን ብር የተገነባው የጉርሱም ሆስፒታል ስራ ጀመረ Tibebu Kebede Jun 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ34 ሚሊየን ብር የተገነባው የጉርሱም ወረዳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ ስራ ጀመረ። ሆስፒታሉ የጤና አገልግሎትን አስመልክቶ ከዚህ ቀደም በአካባቢው ነዋሪዎች ሲቀርብ የነበረውን ቅሬታ እንደሚፈታ ታምኖበታል። በኦሮሚያ ክልል…