የሀገር ውስጥ ዜና ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደን ጨምሮ በ19 የህወሓት አመራርና አባላት ላይ እገዳ ተጣለ Tibebu Kebede May 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደን ጨምሮ በ19 የህወሓት አመራርና አባላት በአዲስ አበባ የሚገኙ ቋሚ ንብረቶቻቸው ላይ እገዳ መጣሉን የደህንነትና ፀጥታ የጋራ ግብረ ሃይል አስታወቀ፡፡ ግብረ ሃይሉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢኮኖሚያዊ ትብብርን ማጠናከር አላማው ያደረገ የኢትዮ ቻይና ምክክር ተካሄደ Tibebu Kebede May 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቻይና ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማጠናከርን አላማው ያደረገ ምክክር በከፍተኛ ባለስልጣናት ደረጃ አካሄዱ፡፡ ምክክሩ በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዛሆ ዢያን እንዲሁም ሌሎች የስራ ሃላፊዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede May 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ከቻይና አምባሳደር ማ ዚንሚንጋር በወቅታዊ ሃገራዊና ቀጠናው ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ በዚህ ወቅት አምባሳደር ይበልጣል በትግራይ ክልል ያለውን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቻይና የሁለት ልጅ ፖሊሲዋን ልታነሳ ነው Tibebu Kebede May 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በቤተሰብ ምጣኔ ላይ ትተገብረው የነበረውን የሁለት ልጅ ፖሊሲ ልታሻሽል ነው፡፡ የመንግስት ባለስልጣናትን ዋቢ ያደረገው የሺንዋ ዘገባ መንግስት ጥንዶች ሶስት ልጆችን እንዲወልዱ ሊፈቅድ መሆኑን ያመላክታል፡፡ መንግስት ከዚህ በፊት…
የሀገር ውስጥ ዜና በምርጫ ወቅት ፓርቲዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ የሰብአዊ መብት አጀንዳዎች ይፋ ሆኑ Tibebu Kebede May 31, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ ባለ ስድስት ነጥብ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳ ለተፎካካሪ ፓርቲዎች አቅርቧል። ፓርቲዎቹ እንዲያከብሯቸው የተቀመጡት የሰብአዊ መብቶች አጀንዳዎች፥…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት ፋኦ በኢትዮጵያ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ለሚያደርገው ጥረት 4 ነጥብ 1 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede May 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ዓለም አቀፉ የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) በኢትዮጵያ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ለሚያደርገው ጥረት 4 ነጥብ 1 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ በህብረቱ የተደረገው ድጋፍ በአውሮፓ የህዝብ ጥበቃ እና ሰብአዊ እርዳታ ዘመቻ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ እርስቱ ይርዳ እና አቶ ሽመልስ አብዲሳ በእነሞር እና ኤነር ወረዳ ለሚገነባው ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ Tibebu Kebede May 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጉራጌ ዞን እነሞር እና ኤነር ወረዳ የጉስባጃይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አኖሩ፡፡ በጉራጌ ዞን እነሞር…
የሀገር ውስጥ ዜና “ድምፃችን ለነፃነታችን” በሚል በመላ ሀገሪቱ ሰላማዊ ሠልፍ ሊካሄድ ነው Tibebu Kebede May 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “ድምፃችን ለነፃነታችን” በሚል መሪ ቃል በመላ ሀገሪቱ ወጣቶችን ያሳተፈ ሰልፍ ነገ እንደሚካሄድ ተገለፀ። ሰልፉ የውጭ ሀገራት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና የሚያሳድሩትን ጫና በመቃወም የሚከናወን ነው ተብሏል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 122 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ Tibebu Kebede May 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ያስተማራቸውን 122 የህክምና ዶክተሮች አስመረቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ እንደተናገሩት ዩኒቨርሲቲው በጤናው ዘርፍ ብቁና ተወዳዳሪ ተማሪዎችን እያፈራ ይገኛል፡፡…
ዓለምአቀፋዊ ዜና መፈንቅለ መንግስቱን የመሩት ኮሎኔል አሲሚ ጎይታ የማሊ የሽግግር ጊዜ ፕሬዚዳንት ሆኑ Tibebu Kebede May 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማሊ ህገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት ወታደራዊ መሪውን ኮሎኔል አሲሚ ጎይታን የሃገሪቱ የሽግግር ጊዜ ፕሬዚዳንት አድርጎ ሰየመ፡፡ ኮሎኔል ጎይታ ከቀናት በፊት በመፈንቅለ መንግስት ስልጣኑን ከያዙ በኋላ የሃገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት እንደሆኑ ማወጃቸው…