ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘውን የእድገት በስራ ሁለገብ የሸማኔዎች የህብረት ስራ ማህበር ጎብኙ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአዲስ ከተማ ክፍለከተማ መርካቶ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የሚገኘውን የእድገት በስራ ሁለገብ የሸማኔዎች የህብረት ስራ ማህበር ጎብኙ።
የህብረት ስራ ማህበሩ በ19…