Fana: At a Speed of Life!

በድልድይ መሰበር የተስተጓጎለውን የወልድያ- ቆቦ ትራንስፖርት ለማስጀመር ጥረት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከወልድያ ወደ ቆቦ የሚወስደው የብረት ድልድይ መሰበረን ተከትሎ የተስተጓጎለውን የትራንሶፖርት አገልግሎት ለማስጀመር ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ። በአስተዳደሩ የድልድዮችና ስትራክቸር ክፍል ዳይሬክተር ተክለስላሴ…

የሜካናይዝድ ሃይል ተልዕኮን በብቃት መፈፀም በሚያስችል ዝግጁነት ደረጃ ላይ ይገኛል – ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሜካናይዝድ ሃይል ዝግጁነት የሠራዊቱን ግዳጅ የመፈፀም አቅም በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን የሚያመላክትና የሚያጠናክር ነው ሲሉ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ገለጹ። ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ በሜካናይዝድ ሃይሉ የግዳጅ…

በስዊድን በደረሰ የሽብር ጥቃት የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በስዊዲን ኦሬብሮ ከተማ ትምህርት ቤት ላይ በደረሰ የሽብር ጥቃት የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ጥቃቱ የተፈጸመው አንድ መሳሪያ የታጠቀ ግለሰብ በኦሬብሮ የአዋቂዎች ትምህርት ቤት በመግባት በከፈተው ተኩስ መሆኑን የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል፡፡…

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የሦስተኛ ዘመን አራተኛ ዓመት ዘጠነኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው። ለሁለት ቀናት በሚቆየው ጉባዔ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር የአስተዳደሩንና የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት የበጀት ዓመቱን ስድስት…

ከአዲስ አበባ የሚነሱ 4 አዳዲስ የፍጥነት መንገዶችን ለመገንባት ጥናት እየተደረገ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዲስ አበባ ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚወጡ አራት አዳዲስ የፍጥነት መንገዶችን ለመገንባት ጥናት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በአስተዳደሩ የምህንድስና ግዥ ዳይሬክተር ፍሬው በቀለ (ኢ/ር) እንዳሉት÷…

የብሔራዊነት ገዥ ትርክትና ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር ይሠራል- የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊነት ገዥ ትርክት የመፍጠር የሕዝቦች ኅብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር የተጀመሩ ሥራዎችን በትጋት እንደሚያስቀጥሉ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡ ብልጽግና ፓርቲ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ባካሄደው ሁለተኛ…

ትብብርን በማጠናከር የሚገኙ እድሎችን ወደ ሀብትነት በመቀየር የማህበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ይገባል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲጂታል ዘርፉ ትብብርን በማጠናከር የሚገኙ እድሎችን ወደ ሀገር ሀብትነት በመቀየር የማህበረሰብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ይገባል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ ከህንድ ኤስ ኤ ኤ አር ሲ ማስትስ ቴክ…

በነፃ ንግድ ቀጣናው ለመሰማራት ፈቃድ የወሰዱ ባለሃብቶች ምርት ማስገባት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጣና በሎጂስቲክና ንግድ ዘርፍ ለመሰማራት ፈቃድ የወሰዱ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን ከጅቡቲ ማስገባት ጀምረዋል፡፡ በዘርፉ ለመሰማራት ፍቃድ ከወሰዱ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶች መካከል ምሃን ትሬዲንግ የተሰኘ ኩባንያ ከጅቡቲ…

የዲጂታል ግብርና ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዲጂታል ግብርና ፍኖተ ካርታ በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል፡፡ ፍኖተ ካርታውን ግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እና ጌትስ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን÷እስከ ፈረንጆቹ 2032 ድረስ…

ኔታኒያሁ እና ትራምፕ በእስራኤል-ጋዛ ተኩስ አቁም ስምምነት ዙሪያ ሊመክሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ፕሬዚዳንት ቤኒያሚን ኔታኒያሁ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በጋዛ ተኩስ አቁም ስምምነትና ኢራን ጉዳይ ላይ ሊመክሩ መሆኑ ተሰምቷል፡፡ መሪዎቹ ዛሬ ይገናኛሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ትራምፕ ውይይቱን አስመልክተው ባነሱት ሃሳብ…