የሀገር ውስጥ ዜና የክልሉ መንግሥት የሕዝቡን ጥያቄ ለመመለስ እየሠራ መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Sep 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ የሕዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ የክልሉ መንግሥት እየሠራ መሆኑን ገለጹ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከአቶ ደስታ ጋር የተወያዩ ሲሆን÷ በዚሁ ወቅት የክልሉ መንግሥት ለሕዝብ ጥያቄዎች ምላሸ እየሰጠ…
የሀገር ውስጥ ዜና አንዲት እናት በሕግ ሲፈለግ የነበረ ልጃቸውን ለፖሊስ አሳልፈው ሰጡ ዮሐንስ ደርበው Sep 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ሸኮ ወረዳ ነዋሪ የሆኑ እናት በወንጀል ድርጊት ተጠርጥሮ በሕግ ሲፈለግ የነበረ ልጃቸውን ለፖሊስ አሳልፈው ሰጡ፡፡ ግለሰቡ በወረዳው አይበራ ሳንቃ ቀበሌ በሚገኝ ጫካ በመግባት የተለየዩ ወንጀሎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት እንተባበር- ከንቲባ ከድር ጁሀር ዮሐንስ ደርበው Sep 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት ሁሉም በየተሰማራበት የሥራ መስክ በሀገር ወዳድነትና በአንድነት በመቆም የበኩሉን አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚጠበቅበት የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር አስገነዘቡ፡፡ " ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት"…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል የተገኙ ስኬቶችን በማሰብ ”የመሻገር ቀን” እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Sep 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች የተገኙ ስኬቶችን በማሰብ ጳጉሜን 1 ''የመሻገር ቀን'' እየተከበረ ነው፡፡ ዕለቱ እየተከበረ የሚገኘው "የመሻገር ጥሪቶች፤ የአዲስ ብርሃን ወረቶች" በሚል መሪ ሐሳብ ነው፡፡ የክልሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና አዲሱ ዓመት ለተሻለ ውጤት የምንተጋበት መሆን አለበት – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ዮሐንስ ደርበው Sep 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ ዓመት ለተሻለ ውጤት የምንተጋበት መሆን አለበት ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጳጉሜን 1 የመሻገር ቀን "የመሻገር ጥሪቶች የአዲስ ብርሃን ወረቶች" በሚል መሪ ሐሳብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ‹‹እልፍ አእላፍ መከራዎች፣ የተፈጥሮ አደጋዎች፣ሰው ሰራሽ ችግሮች ተደራርበው ያላስቆሙትን የኢትዮጵያ የብልፅግና ጉዞ ራዕይን ተሸክመን ዛሬ ላይ ደርሰናል። ዮሐንስ ደርበው Sep 6, 2024 0 በደም የተከበረውን ሉዓላዊነታችንን በላብ ለማፅናት እያደረግን ያለነው ተጋድሎ በሕዝባችን ሁለንተናዊ ድጋፍ ውጤታማነቱ ቀጥሎ ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና በሚያሻግሩ ስኬቶች ታጅበን ዛሬ ላይ መቆም ችለናል። ኢትዮጵያ የሚያርፉባት የመከራ በትሮች ይበልጥ ፀንታ እንድትቆም አድርጓት፣ ሕዝቦቿ በፈተና መሀል…
የሀገር ውስጥ ዜና ምስራቅ ዕዝ በመላ የሀገሪቱ በመሰማራት የሀገሩን ዳር ድንበር ያስከበረ ጀግና ዕዝ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ዮሐንስ ደርበው Sep 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት አንዱ አካል የሆነው ምስራቅ ዕዝ በምስራቁ የሀገራችን ቀጠና ብቻ ሳይወሰን በመላ የሀገሪቱ አካባቢዎች በመሰማራት የሀገሩን ዳር ድንበር ያስከበረ ጀግና ዕዝ መሆኑን ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 1ኛ ዓመት ምስረታ እየተከበረ ነው ዮሐንስ ደርበው Sep 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት 1ኛ ዓመት የምስረታ በዓል "ከአዲስ ምዕራፍ በወል እሴት ወደ መስፈንጠር ከፍታ" በሚል መሪ ሐሳብ በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በአከባበሩ ላይም የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር እና…
ስፓርት ክሪስቲያኖ ሮናልዶ 900ኛ ግቡን አስቆጠረ ዮሐንስ ደርበው Sep 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው ኢንተርናሽናል ክሪስቲያኖ ሮናልዶ በትናንትናው እለት ሀገሩ በኔሽንስ ሊግ ክሮሺያን ባሸነፈችበት ጨዋታ ባስቆጠራት ግብ አማካኝነት አዲስ ታሪክ ጽፏል። በዚህም በጨዋታ ዘመኑ ያስቆጠረውን የግብ መጠን 900 በማድረስ በታሪክ የመጀመሪያው…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተበላሸ የብድር መጠኑን ወደ 6 ነጥብ 5 በመቶ ዝቅ ማድረጉን ገለጸ ዮሐንስ ደርበው Sep 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የተበላሸ የብድር መጠንን ከነበረበት 57 በመቶ ወደ 6 ነጥብ 5 በመቶ ማውረድ መቻሉን የባንኩ ፕሬዚዳንት ዮሀንስ አያሌው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ውጤቱ ባለፉት 5 ዓመታት በተሰሩ የሪፎርም ስራዎች እውን መሆኑን ጠቅሰው፤ ከዚህ…