Fana: At a Speed of Life!

አባቶቻችን ያስረከቡንን የአፊኒ ሥርዓት የአሁኑ ትውልድ የበለጠ ማጎልበት ይጠበቅበታል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን በትጋት ጠብቀው ያስረከቡንን የአፊኒ ሥርዓት የአሁኑ ትውልድ በይበልጥ በማጎልበት ግዴታውን እንዲወጣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ አሳሰቡ፡፡ የሲዳማን ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓት የሚያሳይ አፊኒ ፊልም በሐዋሳ ከተማ ተመርቆ…

የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች በወዳጅነት ፓርክ በሴቶች የተዘጋጀውን አውደ ርዕይ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች ጋር በመሆን በወዳጅነት ፓርክ ሴቶችን ብቻ ተሳታፊ ያደረገውን አውደ ርዕይ መጎብኘታቸውን ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ገለጹ፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ሴቶች…

የሕዝብን ጥያቄ አውቆ ችግሮችን ለመፍታት የተካሄዱት ውይይቶች ሚና ከፍተኛ ነው- አመራሮች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ጥያቄዎችን አውቆ ችግሮችን ለመፍታት በተለያዩ አካባቢዎች በመንግስት አሰናጅነት የተካሄዱ ውይይቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑን የተፎካካሪ ፓርቲዎች አመራሮች ገለጹ፡፡ ባለፉት ቀናት በአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች በመንግሥት አዘጋጅነት ሕዝባዊ ውይይቶች…

የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቦትስዋና፣ የኮትዲቯር፣ የላይቤሪያ እና የቤኒን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ44ኛው የአስፈፃሚዎች ስብሰባ ላይ ለመካፈል ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለሞጋንግ ክዋፔ (ዶ/ር) እና የኮትዲቯር የውጭ ጉዳይ…

አቶ ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች ቀብሪደሃር ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች በሶማሌ ክልል ነገ የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራት ቀብሪደሃር ገብተዋል፡፡ አመራሮቹ ቀብሪደሃር ሲደርሱ የክልልና የዞን አመራሮች እንዲሁም የአካባቢው ማኅበረሰብ አቀባበል…

ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ነገ የሚካሄደውን የሕዝብ ውይይት ለመምራት ጋምቤላ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች ነገ የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራት ጋምቤላ ከተማ ገብተዋል፡፡ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎቹ ጋምቤላ ሲደርሱ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል…

ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ሕዝባዊ ውይይቶችን ለመምራት ሠመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት “ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች ይካሄዳሉ፡፡ በአፋር ክልል የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራትም የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ…

አቶ አወሉ አብዲና መለስ ዓለሙ ጅግጅጋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት “ኅብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትና እህትማማችነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ በ20 ከተሞች ሕዝባዊ ውይይቶች ይካሄዳሉ፡፡ በሶማሌ ክልል የሚካሄደውን ሕዝባዊ ውይይት ለመምራትም የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ…

2ኛው ዙር የመውጫ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የመውጫ ፈተና በዛሬው ዕለት በጤና መርሐ-ግብሮች መሰጠት መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዛሬ መሰጠት በጀመረው የመውጫ ፈተናም ጠዋት 15 ሺህ 440 ተማሪዎች በ23 የጤና መርሐ-ግብሮች መፈተና መውሰዳቸው ተገልጿል፡፡…

የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችና አምባሳደሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮችን ጨምሮ በኢትዮጵያ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የካቲት 3 ቀን 2016 ዓ.ም የተመረቀው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከትናንት…