Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች እና ወ/ሮ ሙፈሪሃት ለሚ እንጀራ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ለሚ የእንጀራ ፋብሪካን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም የሥራ ዕድል የተፈጠረላቸውን ሴቶች አበረታተዋል፡፡ ፋብሪካው ለሴቶች የሥራ ዕድል ከመፍጠሩ…

የሸዋል ኢድ በዓል በዓለም ቅርስነት ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸዋል ኢድ በዓል አከባበር በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በማይዳሰስ ቅርስነት ተመዝግቧል። በዚህም የሸዋል ኢድ በዓል ሀገራችን በማይዳሰስ ቅርስነት በዩኔስኮ የተመዘገበ 5ኛ ቅርስ ያደርገዋል። ኢትዮጵያ…

አቶ ብናልፍ አንዷለም በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኘውን የስፖርት ትጥቅ ማምረቻ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዷለም በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኘውን ካርቪኮ ኢትዮጵያ የተሰኘ የስፖርት ትጥቅ ማምረቻ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት እንደተገለጸው÷ ፋብሪካው የስፖርት ትጥቆችን በማምረት ለአውሮፓ ገበያ በማቅረብ ላይ ይገኛል፡፡ እንደ…

አቶ አሻድሊ ሀሰን በዐርባ ምንጭ ከተማ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በዐርባ ምንጭ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ወደ ዐርባ ምንጭ ከተማ ያቀኑት÷ "ከእዳ ወደ ምንዳ" በሚል መሪ ሐሳብ በተዘጋጀው 4ኛ ዙር የመንግሥት አመራሮች…

የጋምቤላ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት 5ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራ ምክር ቤት 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ በጉባዔው ላይ ባደረጉት ንግግር÷ የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት ዘርፎችን ዕድገት ለማፋጠን ሥራ አጥነትን መቀነስ ይገባል…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን በማስመልከት በጂግጂጋ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት በጂግጂጋ ከተማ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ተካሂዷል፡፡ በወንዶች በተደረገው የሩጫ ውድድር ከጅግጅጋ አትሌቲክስ ፕሮጀክት የተወከለው አትሌት አሕመድ መሐመድ 1ኛ፣…

አምባሳደር ቻም ኡጋላ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለፕሬዚዳንት ፑቲን አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት ቻም ኡጋላ ኡሪያት የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን አቅርበዋል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግር÷ ኢትዮጵያና ሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከመሰረቱ 125…

ኮማንድ ፖስቱ ከቡሬ ከተማና አካባቢ ነዋሪዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ኮማንድ ፖስት ከቡሬ ከተማ እና አካባቢው ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ላይ መክሯል፡፡ ውይይቱንም÷ የኮሩ አዛዥ እና የምዕራብ ጎጃም ኮማንድ ፖስቱ ሰብሳቢ ብርጋዲየር ጄኔራል መለስ መንግስቴ፣ የምዕራብ ጎጃም ዞን…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከ3 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል በላይ የቡና ምርት መሰብሰቡን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የምርት ዘመን 11 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል የቡና ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን እና እስካሁን ከ3 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል በላይ መሰብሰቡን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አስታወቁ፡፡ አፈፃፀሙ በምርት መጠንና ፍጥነት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ባለፈው ሣምንት ያደረጉት ጉብኝትና የጉባዔ ተሳትፎ አመርቂ ውጤት የተገኘበት ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፈው ሣምንት ያደረጉት ጉብኝት እና የጉባዔ ተሳትፎ ስኬታማ እና አመርቂ ውጤት የተገኘበት ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ጠቅላይ…