የብሔር ብሔረሰቦች ቀን መከበር የፌዴራል ሥርዓትን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን መከበር ሕብረ ብሔራዊ የፌዴራል ሥርዓትንና ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው ሲሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ።
18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀንን…