Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከኦስትሪያ መራሄ መንግሥት ካርል ኔሃመር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ልዑካን ቡድናቸው በኦስትሪያው መራሄ መንግሥት ካርል ኔሃመር አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ከአቀባበሉ በኋላም ሁለቱ መሪዎች በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮ- ኦስትሪያ…

ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ልማትን ለግብርናው ምርታማነት በመጠቀም ምሳሌ ናት- ተመድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ልማትን ለግብርናው ዘርፍ ምርታማነት በመጠቀም ኢትዮጵያ ምሳሌ የምትሆን ሀገር ናት ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዳይሬክተር ጀነራል ገርድ ሙለር ተናገሩ። 20ኛው የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት…

የፓን አፍሪካ ፖስታ ኅብረት ዋና ፀሐፊ የኢትዮጵያ ፖስታን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓን አፍሪካ ፖስታ ኅብረት ዋና ፀሐፊ ሲፉንዶ ቺፍ ሞዮ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ፖስታን ጎብኝተዋል፡፡ ጉብኝቱ በየኢትዮጵያ ፖስታ እና በፓን አፍሪካ ፖስታ ኅብረት መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እና ሐሳብ ለመለዋወጥ ጠቃሚ ዕድል መስጠቱን…

የገጠር መንገድ ተደራሽነትን በማስፋት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ60 ቢሊየን ብር የገጠር መንገድ ተደራሽነትን በማስፋት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ መሆኑን የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። የፕሮጀክቱን አተገባበርና ዓላማ በማስመልከት ከባለድርሻ አካላት ጋር ዛሬ በአዲስ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሁሉን አካታች ለሆነ ዘላቂ የኢንዱስትሪ ልማት ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ20ኛው የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ድርጅት ጉባዔ ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ንግግር አድርገዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ባቀረቡት ቁልፍ ንግግርም÷ የኢትዮጵያን ያለፉት አምስት…

በክልሉ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ1 ሺህ በላይ መኖሪያ ቤቶች መገንባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 1 ሺህ 200 መኖሪያ ቤቶች ግንባታና ዕድሳት መደረጉን የክልሉ ሴቶች ወጣቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የሲዳማ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማጠቃለያ መድረክ በአለታ ወንዶ ከተማ…

በቅርቡ በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤክስፖ ኢትዮጵያ እንድትሳተፍ ግብዣ ቀረበላት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በፖርቹጋል በሚካሄደው ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤክስፖ ላይ ኢትዮጵያ እንድትሳተፍ ግብዣ ቀረበላት፡፡ የቱሪዝም ሚንስትር ዴዔታ ሌንሳ መኮንን በኢትዮጵያ ከፖርቹጋል አምባሳደር ሊውዛ ፍራጎሶ ጋር በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ…

የመምህራንና የትምህርት አመራሮችን ዐቅም ለማጎልበት ገዢ መመሪያ የማሻሻል ሥራ መጀመሩ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመምህራን እና የትምህርት አመራሮችን ዐቅም ለማጎልበት የሚያስችል ገዢ መመሪያ የማሻሻል ሥራ መጀመሩን የትምህርት ሚኒስቴር አመለከተ። ሚኒስቴሩ አዲሱን የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ተከትሎ ከ22 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ የ2ኛ ደረጃ የመማሪያ…

በማዳጋስካር ምርጫ ፕሬዚዳንት አንድሪ ራጆኤሊና ማሸነፋቸው ተሰማ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 15 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዳጋስካር ምርጫ ፕሬዚዳንት አንድሪ ራጆኤሊና ማሸነፋቸውን የሀገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን አስታወቀ። በምርጫው ፕሬዚዳንቱ 59 በመቶ ድምጽ ማግኘታቸውም ነው የተገለጸው። በምርጫው የቅርብ ተቀናቃኞቻቸው የሆኑትን የቀድሞው ፕሬዚዳንት ማርክ…

ከተማ አስተዳደሩ የኑሮ ውድነትን ለመቅረፍ በትኩረት እየሰራ ይገኛል -ከንተባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመዲናዋ የሚስተዋለውን የኑሮ ውድነት ለመቅረፍ በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የከተማ አስተዳደሩ ክንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ…