Fana: At a Speed of Life!

አንበጣ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የአውሮፕላን ርጭት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የበረሃ አንበጣ መንጋ በተከሰተባቸው የአማራ፣ አፋር እና ትግራይ ክልሎች ከትናንት በስቲያ ጀምሮ በአውሮፕላን የታገዘ የኬሚካል ርጭት መጀመሩን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የእጽዋት ጥበቃ መሪ ሥራ አስፈጻሚ በላይነህ ንጉሴ ለፋና…

ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የቁም እንስሳት 16 ነጥብ 75 ሚሊየን ዶላር ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው 2015 በጀት ዓመት ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የቁም እንስሳት የተገኘው ገቢ ከ2014 አንጻር በ11 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ቅናሽ ማሳየቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በተጨማሪም ከ2014 በጀት ዓመት አንጻር÷ በቁጥር…

ኢትዮጵያ የምትካፈልባቸው 2 የፍጻሜ ውድድሮች ምሽት ላይ ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምትካፈልባቸው የሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር እና የወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሠናክል የፍጻሜ ውድድሮች ዛሬ ምሽት ላይ ይካሄዳሉ፡፡ ምሽት 4፡31 ላይ በሚካሄደው የሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር የፍፃሜ ውድድር አትሌት ብርቄ ኃየሎም እና ድርቤ…

በሐረሪ ክልል የመሬት ወረራን ለማስቆም የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህገ ወጥ ግንባታና የመሬት ወረራን ለማስቆም የተጀመረው ህጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ አስታወቁ። አቶ ኦርዲንን ጨምሮ የክልሉ ካቢኔ የጁገል ግንብ ዙሪያ የኤሌትሪክ ዝርጋታ፣ የአረንጓዴ ልማት…

የረጲ ደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ በሙሉ አቅሙ ሃይል ማመንጨት ይጀምራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የረጲ ደረቅ ቆሻሻ ኃይል ማመንጫ በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ በሙሉ አቅሙ ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ የኃይል ማመንጫው ስራ አስኪያጅ ብሩክ ኤባ እንዳሉት÷ ኃይል ማመንጫው በተርባይን ላይ ባጋጠመው ችግር ከጥር ወር…

በሲዳማ ክልል ከብልሹ አሰራር ጋር በተያያዘ 25 ሰዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑን ለ10 ቀናት በሲዳማ ክልል በተካሄደ የግምገማ መድረክ 25 ሰዎች ከብልሹ አሰራርና ከስርቆት ጋር በተያያዘ በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ መደረጉ ተገለጸ፡፡ በተጨማሪም 10 ከፍተኛ አመራሮች ከኃላፊነት እንዲነሱ ተደርጓል፡፡ የሲዳማ ክልል…

ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች 3 ነጥብ 64 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች 3 ነጥብ 64 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ የ2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃጸሙን አስመልክቶ ከላኪዎች እና ባለድርሻ አካላት ጋር…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝብ የልማት ትብብሩን እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝቡ እና ባለሃብቶች የልማት ትብብራቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ (ዶ/ር ኢ/ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

ኢትዮጵያውያን የሚጠበቁበት የፍጻሜ ውድድር ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚጠበቁበት የ10 ሺህ ሜትር ወንዶች ፍጻሜ ውድድር ምሽት 1፡25 ላይ ይካሄዳል፡፡ በውድድሩ÷ አትሌት በሪሁ አረጋዊ፣ ሰለሞን ባረጋ እና ይስማው ድሉ ተጠባቂ ናቸው፡፡ በሌላ በኩል ቀን 12፡05 ላይ በሚካሄደው የሴቶች…

የኢትዮጵያ ደን ሽፋን 17 በመቶ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2021 ከሳተላይት የተወሰዱ መረጃዎችን መሠረት በማድረግ በተከናወነ ሥራ በኢትዮጵያ ያለው የደን ሽፋን 17 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ደንን በአራት ባዮም ማለትም Acacia-Commiphora፣…