የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ክልል አቀፍ የውይይት መድረክ በቡታጅራ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች እየተሳተፉ…