Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ67 ሺህ በላይ ወጣቶች የሚሳተፉበት የክረምት የበጎ የፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል "በጎነት ለኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል ከ67 ሺህ 800 በላይ ወጣቶች የሚሳተፉበት የ2014 የወጣቶች የክረምት የበጎ የፈቃድ አገልግሎት ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የክልሉ የሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ…

የተለያዩ ተቋማት በ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ችግኝ ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት፣ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራርና ሠራተኞች በ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በተለያዩ አካባቢዎች ችግኝ ተክለዋል፡፡ የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት…

የሰው ልጅ ለምስጋና ምክንያት ሊያጣ አይችልም – የ7ኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን አማኞች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰው ልጅ ለምስጋና ምክንያት ሊያጣ አይችልም ሲሉ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን አማኞች ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን የምስጋና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ ዝማሬና…

የብልጽግና ትልሞቻችንን እውን ለማድረግ እውቀት ዋና መሳሪያ ነው – ዶ/ር ዓለሙ ስሜ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ትልሞቻችን እውን ለማድረግ ትምህርትና እውቀት ዋና መሳሪያ መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ የሲቪክና ፖለቲካ ፓርቲዎች ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ዶክተር ዓለሙ ስሜ ተናገሩ፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ድጋፍ እና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያጋጠመውን ፈተና በመቀልበስ ወደ ሰላምና ልማት ለመመለስ የተሠራው ሥራ ውጤታማ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የነበረበትን ፈተና በመቀልበስ ወደነበረበት ሰላምና ልማት ለመመለስ በበጀት ዓመቱ የተሠራው ሥራ ተጨባጭ ውጤት የተመዘገበበት መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊሀሰን ገለጹ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ…

የፌደራል ፖሊስ የምስጋና መርሐ ግብር አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ “ዛሬም እንደ ትናንቱ ፈተናዎችን በድል ተሻግረን፣ እጃችንን ለምስጋና እንዘረጋለን”ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ባስተላለፉት መልዕክት መሰረት የምስጋና መርሐ ግብር አከናውኗል። በመርሐ ግብሩ የፌዴራል ፖሊስ…

የአማራ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡ በዚሁ መሠረት፡- አቶ እርዚቅ ኢሳ የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ እንዲሁም አቶ ሰውበሰው ብዙአየሁ ደግሞ የክልሉ ምክትል ዋና ኦዲተር ሆነው ተሹመዋል፡፡…

ኢትዮ ቴሌኮም በ2014 በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በሰጡት መግለጫ÷ ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀውየ2014 በጀት ዓመት 61 ነጥብ 3…

ኢትዮጵያ የምታዘጋጀው የመጀመሪያው የበይነመረብ አስተዳደር ጉባዔ የፊታችን ሐምሌ 28 እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምታዘጋጀው የመጀመሪያው የበይነመረብ አስተዳደር ጉባዔ ሐምሌ 28 ቀን 2014 እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሐምሌ 28 ቀን 2014 በአዲስ አበባ የሚካሄደውን ጉባዔውን አስመልክተው…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዘንድሮ 27 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር አተረፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 27 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ማትረፉን አስታወቀ። ባንኩ የ2014 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት እያካሄደ ነው። የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ…