የጣና ሐይቅ ገዳማት፣ አድባራት፣ የተፈጥሮ እና የባሕል ቅርስን በዩኔስኮ በቋሚነት ለማስመዝገብ እየተሠራ ነው- የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣና ሐይቅ ገዳማት፣ አድባራት፣ የተፈጥሮ እና የባሕል ቅርስን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በቋሚነት ለማስመዝገብ እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡
የአማራ ክልል…