Fana: At a Speed of Life!

የጣና ሐይቅ ገዳማት፣ አድባራት፣ የተፈጥሮ እና የባሕል ቅርስን በዩኔስኮ በቋሚነት ለማስመዝገብ እየተሠራ ነው- የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣና ሐይቅ ገዳማት፣ አድባራት፣ የተፈጥሮ እና የባሕል ቅርስን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በቋሚነት ለማስመዝገብ እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአማራ ክልል…

በደቡብ አፍሪካ በምሽት መዝናኛ ቤት በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ የ15 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ በምሽት መዝናኛ ቤት በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ የ15 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰማ። ጥቃቱ ትናንት ሌሊት የተፈጸመ ሲሆን በርካቶች መቁሰላቸውም ነው የተነገረው። ጥቃት ፈጻሚዎቹ ከጥቃቱ በኋላ ከአካባቢው…

ማህበራዊ ትስስርን ለማስፈን ኢትዮጵያዊ እሴቶችን ለወጣቱ ማስተላለፍ እደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ አንድነትና ማህበራዊ ትስስርን ለማስፈን ኢትዮጵያዊ እሴቶችን ለወጣቱ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚያስፈልግ ተገለፀ፡፡ አራተኛው ዙር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ የተማሪዎች መርሐ ግብር በጅማ፣ ሀዋሳ እና ዋቸሞ…

ከአሌክሳንደር-ፑሺክን በጎፋ ማዞሪያ -ጎተራ የሚካሄደው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በመጠናቀቅ ላይ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሌክሳንደር-ፑሺክን በጎፋ -ማዞሪያ ጎተራ አዲሱ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ግንባታ 99 በመቶ መድረሱ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ…

ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አደሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከብር ለሀገር ሰላም በመጸለይ ሊሆን ይገባል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አደሃ በዓልን ሲያከብር ለሀገር ሰላም በመጸለይ ሊሆን እንደሚገባ የቤኒሻጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ 1443ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…

1443ኛው ዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ1443ኛው ዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በመላው ኢትዮጵያ ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ሕዝቡን ከጎኑ በማሰለፍና ከሌሎች የፀጥታና…

በንጹሃን ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃቶች በዘላቂነት ለመከላከል መንግስት በተቋማት ግንባታ ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኖችና ጽንፈኞች በንጹሃን ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት በዘላቂነት ለመከላከል መንግስት በተቋማት ግንባታ ላይ ትኩረት አድርጎ እየሠራ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ፡፡…

የጋምቤላ ክልል የ2014 የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የ2014 በጀት ዓመት የሴክተር መሥሪያ ቤቶች የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የአፈፃፀም ሪፖርት ግምገማው ለሁለት ቀናት በሚኖረው ቆይታ÷ በ2014 በጀት ዓመት በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊና…

1443ኛው የኢድ አልአድሀ (አረፋ) በአፋር ክልል በአል በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1443ኛው የኢድ-አልአድሀ (አረፋ) በአል በአፋር ክልል ሰመራን ጨምሮ በዱብቲ፣ በሎግያ እና በተለያዩ የክልሉ ከተሞች እና አካባቢዎች በድምቀት ተከብሯል፡፡ በበዓሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባን ጨምሮ የሃይማኖት…

ኤሎን መስክ ትዊተርን ለመግዛት ከገባው የ44 ቢሊየን ዶላር ስምምነት እራሱን አገለለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለማችን ቁጥር አንዱ ቢሊየነር ኤሎን መስክ ትዊተርን ለመግዛት ያቀረበውን የ44 ቢሊየን ዶላር የግዢ ስምምነት ራሱን አገለለ። ኤሎን መስክ በሚያዝያ ወር ትዊተርን ለመግዛት ከወሰነ በኋላ በርካታ የግዢ ስምምነቶች አለተከበሩም…