የፕላን በጄትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፕላንና ልማት ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማትን የ11 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ገመገመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ በማዘጋጀትና ሁሉም ሴክተር መስሪያ ቤቶች የ10፣ የ5 እና የአንድ ዓመት ዕቅድ እንዲያዘጋጁ በማድረግ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ያከናወነው ተግባር በጠንካራ አፈጻጸም የሚጠቀስ መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…