የሀገር ውስጥ ዜና በነዳጅ እና የተሽከርካሪ መለዋወጫ ጭማሪ ምክንያት የትራንስፖርት ታሪፍ ማስተካከያ ተደረገ ዮሐንስ ደርበው Jul 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ እና የተሽከርካሪ መለዋወጫ ጭማሪ ምክንያት የትራንስፖርት ታሪፍ ማስተካከያ መደረጉን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ከሰኔ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ የተደረገውን…
የሀገር ውስጥ ዜና “ችግኝ ተክለን እየተንከባከብን፥ የሃይማኖትና የብሔር አክራሪነትን እንነቅላለን” – የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዮሐንስ ደርበው Jul 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰው ልጆች እስትንፋስ መሠረት የሆኑ እፅዋቶችን ተክለን እየተንከባከብን የሰው ልጆች ክፉ ነቀርሳ የሆኑ የሃይማኖት አክራሪነት እና ጽንፈኛ ብሔርተኝነትን ነቅለን ለማስወገድ እንሰራን ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ለምታስተናግደው ዓለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተጠናቀቀ መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Jul 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለምታስተናግደው ዓለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተጠናቀቀ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የአለም አቀፉ የኢንተርኔት አስተዳደር ዝግጅት የባለ ብዙ ባለድርሻ አካላት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐረሪ ክልል በኢንቨስትመንት ስም መሬት ወስደው ባላለሙ አካላት ላይ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ አቅጣጫ ተቀመጠ ዮሐንስ ደርበው Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንቨስትመንት ስም መሬት ወስደው ባላለሙ አካላት ላይ በአፋጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ የሐረሪ ክልል ካቢኔ አቅጣጫ አስቀመጠ፡፡ የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) በ2014 ዓ.ም የሴክተር መስሪያ ቤቶች ዕቅድ ክንውን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐምሌ ወር የመጀመሪያዎቹ 10 ቀናት ከፍተኛ ጎርፍ ሊከሰት ስለሚችል ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ ዮሐንስ ደርበው Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐምሌ ወር የመጀመሪያዎቹ 10 ቀናት ከፍተኛ ጎርፍ ስለሚኖር በተዳፋትና ገደላማ አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳስቧል፡፡ የኢንስቲትዩቱ መግለጫ እንዳመላከተው÷ በሐምሌ ወር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኡጋንዳ ስዋሂሊኛ የሀገሪቱ የስራ ቋንቋ እንዲሆን ወሰነች ዮሐንስ ደርበው Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡጋንዳ ስዋሂሊኛ የሀገሪቱ የስራ ቋንቋ እንዲሆን ወሰነች፡፡ የኡጋንዳ ካቢኔ ስዋሂሊኛ ቋንቋ ከስራ ቋንቋነት ባለፈ በአንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥም ውሳኔ አሳልፏል። ስዋሂሊኛ ቋንቋ በኬንያ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ ክልሎች ክልል አቀፍ የ8ኛ ክፍል ፈተና እየተሰጠ ነው ዮሐንስ ደርበው Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና እየተሰጠ ነው፡፡ የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሴ ጋጄት እንደገለጹት÷ በክልሉ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ ፈተና…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል የ2014 ዓ.ም የመንግሥት ሴክተር መሥሪያ ቤቶችን የስራ አፈፃፀም እየገመገመ ነው ዮሐንስ ደርበው Jul 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል መንግሥት በ2014 ዓ.ም የመንግሥት ሴክተር መሥሪያ ቤቶች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ ማካሄድ ጀመረ፡፡ ግምገማው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድን ጨምሮ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2014 የበጀት ዓመት የሴክተር መስሪያ ቤቶች ዕቅድ አፈፃፀም እየገመገመ ነው ዮሐንስ ደርበው Jul 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) የ2014 የበጀት ዓመት የሴክተር መስሪያ ቤቶች እቅድ አፈፃፀም እየገመገመ ይገኛል። በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወይዘሮ ሚስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ምርቶች በፈረንሳይ ንግድ ትርዒትና ባዛር ቀረቡ ዮሐንስ ደርበው Jul 5, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርቶች በፈረንሳይ ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒትና ባዛር ላይ ለዕይታ ቀርበዋል፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ ቻይና፣ ህንድ ፣ቱርክ ፣ ባንግላዲሽ እና ሌሎች ሀገራት በአውደ ርዕዩ የተሳተፉ ሲሆን÷ ኢትዮጵያ ዘጠኝ ድርጅቶችን…