Fana: At a Speed of Life!

የሀገር ውስጥ ነጻ የንግድ ቀጠና መጀመር የሎጅስቲክስ ዘርፉን ያነቃቃል- ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ውስጥ ነጻ የንግድ ቀጠና መጀመር የሎጅስቲክስ ዘርፉን ያነቃቃል ሲሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ተናገሩ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ነጻ የንግድ ቀጣና በኢትዮጵያ ለማስጀመር ያለመ…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለቻን ማጣሪያ ጨዋታ ዝግጅት ለ 23 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደቡብ ሱዳን ጋር የቻን ማጣሪያ የሚጠብቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ስብስቡን ይፋ አድርጓል። በአልጄሪያ አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የቻን የአፍሪካ ሀገራት ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከደቡብ ሱዳን ጋር የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ…

ብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ክፍያን ለመፈጸም በባለድርሻ ተቋማት መካከል የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ክፍያን ለመፈጸም በትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር፣ በኢትዮቴሌኮምና በኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት መካከል የለማውን መተግበሪያ ስራ ላይ ለማዋል የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ።…

በሀገር አቀፍ ደረጃ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ስርጭትን ለማወቅ የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሁለተኛ ጊዜ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ስርጭትን ለማወቅ የሚስችል የ“ሴሮ ፕሪቫለንስ” የዳሰሳ ጥናት ሊጀመር መሆኑን የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት…

ወጣቶች አገር ለማፍረስ የሚሹ ኃይሎችን በጋራ በመመከት ለመጪው ትውልድ የበለጸገችና ሰላሟ የተረጋገጠ ሀገር ማስረከብ ይኖርባቸዋል – ዶክተር ዓለሙ…

አዲ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች አገራቸውን እያለሙ አገር ለማፍረስ የሚሹ ኃይሎችን በጋራ በመመከት ለመጪው ትውልድ የበለጸገችና ሰላሟ የተረጋገጠች ሀገር ማስረከብ ይኖርባቸዋል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባል እና በፓርቲው የሲቪክና ፖለቲካ ፓርቲዎች ዘርፍ…

አጫጭር የዝውውር ዜናዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የአውሮፓ እግር ኳስ ክለቦች በቀጣዩ የውድድር ዘመን ተጠናክረው ለመቅረብ በዝውውር ገበያው በስፋት እየተሳተፉ ነው። ቀደም ሲል ኧርሊንግ ሃላንድን ከቦሩሲያ ዶርትመንድ ያስፈረመው የእንግሊዙ ሻምፒዮን ማንቼስተር ሲቲ÷…

የኢትዮጵያ የአዕምሯዊ ንብረት አካዳሚ በይፋ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የአዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ከዓለም አዕምሯዊ ንብረት ድርጅት ባገኘው ድጋፍ የአዕምሯዊ ንብረት ግንዛቤን ለማሳደግ የላቀ ድርሻ እንዳለው የታመነበትን የአዕምሯዊ ንብረት አካዳሚ በይፋ ከፈተ፡፡ የኢትዮጵያ አዕምሯዊ…

ከጸናን ፈተናዎች የእድገት እድሎች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጸናን ፈተናዎች የእድገት እድሎች ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ከጸናን ፈተናዎች የእድገት እድሎች መሆናውን ገልጸው÷ የገነባናቸው ሜጋ…

በቅርቡ ስለሚመሰረተው ነፃ የንግድ ቀጠና ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ አመራሮች ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ በድሬዳዋ በሚቋቋመው ነፃ የንግድ ቀጠና ዙሪያ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የሥራ ባልደረቦቻቸው ገለፃ አድርገዋል፡፡ ነጻ የንግድ…

የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ከመንግስት የተሰጠውን መመሪያና ደንብ የጣሱ 8 የነዳጅ ቦቴዎችን ወረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ከመንግስት የተሰጠውን መመሪያና ደንብ ችላ በማለት ከሕግ ውጪ ነዳጅ የጫኑ ስምንት የነዳጅ ቦቴዎችን መውረሱን አስታወቀ፡፡ ሆን ብለው የነዳጅ እጥረት እንዲከሰትና ከመንግስት የተሰጠውን መመሪያና ደንብ…