Fana: At a Speed of Life!

ጀግኖች ደማቸውን ሰጥተው ያስከበሯትን ሀገር በመስዋዕትነት እናስቀጥላለን – የሰሜን ምዕራብ ዕዝ የሰራዊት አባላት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀግኖች ደማቸውን ሰጥተው ያስከበሯትን ሀገር በመስዋዕትነታችን እናስቀጥላለን ሲሉ በሰሜን ምዕራብ ዕዝ የሚገኙ ሜካናይዝድ እና የእግረኛ ክፍለ ጦር የሰራዊት አባላት ተናገሩ፡፡ በክፍለ ጦሩ የሚገኘው የ2ኛ ሬጅመንት አዛዥ ሻለቃ…

በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ዛሬ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ዛሬ ይመረቃል፡፡ ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ የተካሄደ ሲሆን÷ በቀን 86 ሺህ ሜትር ኪዩብ…

ለፖለቲካ ነጋዴዎች መጠቀሚያ ሳንሆን ራሳችንን ከጽንፈኝነት አርቀን የእህትማማችነትና ወንድማማችነት መርሐችንን ይበልጥ ወደ እያንዳንዱ ሰው እንዲደርስ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፖለቲካ ነጋዴዎች መጠቀሚያ ሳንሆን ራሳችንን ከጽንፈኝነት አርቀን የእህትማማችነትና ወንድማማችነት መርሐችንን ይበልጥ ወደ እያንዳንዱ ሰው እንዲደርስ በቁርጠኝነት እንሰራለን ሲል የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አስታወቀ፡፡ በሀዋሳ…

በመዲናዋ የ25 አቅመ ደካማ ወገኖች የመኖሪያ ቤት እድሳት ሥራ ተጀመረ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት በመዲናዋ በከፋ ችግር ውስጥ የሚገኙ የ25 አቅመ ደካማ ወግኖችን የመኖሪያ ቤቶች እድሳት አስጀመሩ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ኮሚሽን 15 እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

የአንድን ቻይናዊ ሕይወት በማጥፋት ወደ ኬንያ የሸሹ ተጠርጣሪዎች ለኢትዮጵያ ተላልፈው ተሰጡ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የአንድን ቻይናዊ ሕይወት በማጥፋት ወደ ኬንያ ሸሽተው የነበሩ ተጠርጣሪዎች ለኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ብሔራዊ ኢንተርፖል ተላልፈው ተሰጡ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2 ልዩ ቦታው መስቀል…

የአማራ ክልል ወጣቶች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ5 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ማህበራዊ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክቱ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ4 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ወጣቶች በመሳተፍ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት አገልግሎት እንደሚሰጡ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮ ኃላፊው አቶ እርዚቅ…

በደቡብ ምዕራብ ክልል 50 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ክልል በ2014 ዓ.ም በሁሉም የመፈተኛ ጣቢያዎች ከ49 ሺህ 883 በላይ ተማሪዎች ክልላዊ የ8ኛ ክፍል ፈተና እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር…

በፍርድ ቤቶች የፍትህ መጓተትን እና የፍርድ መዛባትን የሚፈጥሩ የሙስና ስጋቶች መታየታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍርድ ቤቶች የፍትህ መጓተትን እና የፍርድ መዛባትን የሚፈጥሩ የሙስና ስጋቶች እየተስተዋሉ መሆኑን የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ በፍርድ ቤቶች ላይ የሚታዩ የሙስና ስጋቶችን አስመልክቶ ያስጠናውን…

በ45 የአሸባሪው ሸኔ ታጣቂዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ቤጊ ወረዳ ቴንዘ ቀበሌ ትምህርት ቤትን እንደ ካምፕ ሲጠቀሙ በነበሩ የአሸባሪው ሸኔ ታጣቂዎች ላይ በተወሰደ እርምጃ 45 የቡድኑ አባለት መደምሰሳቸው ተገለፀ። የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በሸኔ ታጣቂዎች ላይ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ44 ሚሊየን በላይ ችግኞች ተዘጋጁ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በዘንድሮው ክረምት በሚካሄደው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከ44 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ሙሉ ዝግጅት መጠናቀቁን የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ቢሮ…