Fana: At a Speed of Life!

“ስለኢትዮጵያ” የፎቶግራፍ አውደ ርዕይና የፓናል ውይይት በአርባምንጭ ከተማ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስተኛው "ስለኢትዮጵያ" የፎቶግራፍ አውደ ርዕይና የፓናል ውይይት በአርባ ምንጭ ከተማ ተጀምሯል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ÷ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በሚኒስትር ማዕረግ…

በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈጠረው ችግር ሰላማዊ አማራጮች እንዲታዩ የብልጽግና ፓርቲ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈጠረው ችግር የሰላም አማራጮች እንዲታዩ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚና ማዕከላዊ ኮሚቴዎች ውሳኔ አሳለፉ። የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ እና የፍትሕ ሚኒስትርና የብልጽግና…

የሀገሪቱን የውሃ ሀብት በማልማት ለዜጎች ጥቅም እንዲውል ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን በማስፈን የሀገሪቱ የውሃ ሀብት ለሀገሪቱ ዜጎች ማኅበራዊና፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጠቀሜታ እንዲውል ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በተፋሰስ እቅድ ዝግጅት ላይ…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ29ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 በማሸነፍ ለዋንጫ የሚያደርገውን ፉክክር አጠናክሯል፡፡ ምሳ ሰዓት በተካሄደው ጨዋታ ሙጅብ ቃሲም ለፋሲል ከነማ ሁለት ጎሎችን ሲያስቆጥር ሱራፌል…

ምክትል ከንቲባው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የነዋሪዎችን ቤት እድሳት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ጃንጥራር ዓባይ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የሚገኙ ነዋሪዎችን የቤት እድሳት አስጀመሩ፡፡ አዲሱ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት የሚገኙ ስድስት መኖሪያ ቤቶችን አፍርሶ…

በአዲስ አበባ ከ162 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ የተከናወነው የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ማሻሻያ ፕሮጀክት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚስተዋለውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ከ162 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ ሲከናወን የቆየው የማሻሻያና መልሶ ግንባታ ፕሮጀክት የፊዚካል ስራ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡…

አሸባሪነትንና ጽንፈኝነትን ለመዋጋት ከቀደመው ጊዜ በበለጠ በጋራ እንደሚሰሩ የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪነትንና ጽንፈኝነትን ለመዋጋት ከቀደመው ጊዜ በበለጠ በጋራ እንደሚሰሩ የአማራ እና ኦሮሚያ ክልሎች አስታወቁ፡፡ የሁለቱ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በኦሮሚያ ክልል አሸባሪው ሸኔ በፈጸመው አሰቃቂ ጥቃት እና በቀጣይ የሽብር…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክፍለ ከተማ ባለ 5 ወለል ህንጻ የመኖሪያ ቤት ግንባታን አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በልደታ ክፍለ ከተማ በተለምዶ ጌጃ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ባለ 5 ወለል ህንጻ የመኖሪያ ቤት ግንባታን አስጀመሩ። ከንቲባዋ ግንባታውን ባስጀመሩበት ወቅት፥ አስተዳደሩ…

በሰሜን ሸዋ፣ ደቡብ ወሎ እና የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞኖች የሕዝብ ለሕዝብ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ሰኔ 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ፣ ደቡብ ወሎ እና የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞኖች የሕዝብ ለሕዝብ የሰላም መድረክ በከሚሴ ከተማ እየተካሄደ ነው። ከሦስቱም ዞኖች የተውጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የሰላም መድረኩ÷በሃይማኖት አባቶች ምርቃት ነው…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወልቂጤ ከተማ ጅማ አባጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ29ኛ ሣምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ረፋድ ላይ በተካሄደ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ጅማ አባ ጅፋርን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የወልቂጤ ከተማን የአሸናፊነት ጎሎች÷ ዋህብ አዳምስ፣ በኃይሉ ተሻገር እና ጫላ ተሸታ…