Fana: At a Speed of Life!

በመተከል ዞን ለዘመናት የነበሩ የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በመጠቀም በሚካሄዱ ባህላዊ የእርቅ ስነ ስርዓቶች አካባቢው ወደ ነበረበት ሰላም እየተመለሰ መሆኑ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞን ወምበራ ወረዳ በነበረው አለመረጋጋት የተፈጠረውን ቁርሾ በዘላቂነት ለመፍታት ባህላዊ የእርቅ ስነ ስርዓት ተካሂዷል። በወረዳው ሚንጆ ቀበሌ ማዕከል ከ11 ቀበሌዎች የተውጣጡ የአገር ሽማግሌዎች…

ከአጋር አካላት ጋር ለኢትዮጵያ ድጋፍ ለማድረግ በቅንጅት እየሰራ መሆኑን የአውሮፓ ሕብረት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመተባበርና በመነጋገር በተለያየ መንገድ ኢትዮጵያን ለማገዝ እየሠራ መሆኑን የአውሮፓ ሕብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የአውሮፓ ሕብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር…

በየዘርፉ የተነሱ የሕዝብ ጥያቄዎችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት አመራሩ በቅንጅት መሥራት እንዳለበት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየዘርፉ የተነሱ የሕዝብ ጥያቄዎችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት አመራሩ በቅንጅት መሥራት አለበት ሲሉ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ አሳሰቡ፡፡ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ…

በአፋር ክልል መጤ አረምን በመጠቀም ኃይል ማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል እየተስፋፋ የመጣውን መጤ አረም (ፕሮሶፊስ ጁሊፌራን) በመጠቀም ኃይል ማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል፡፡ መጤ አረሙን በመጠቀም ኃይል (ባዮ ማስ) ማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት በክልሉ አሚባራ ወረዳ በዛሬው…

በጉራ ፈርዳ የእርስ በርስ ግጭት በማስነሳት በሰው ሕይወት ጉዳት እንዲደርስ ያደረጉ 45 ተከሳሾች እስከ 23 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን በጉራ ፈርዳ ወረዳ የእርስ በርስ ግጭት በማስነሳት በሰው ሕይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እንዲደርስ ያደረጉ 45 ተከሳሾች እንደ ወንጀል ተሳትፏቸው እስከ 23 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰኖባቸዋል።…

በክልሉ የተሻለ የታክስ አሰባሰብና የበጀት አጠቃቀምን ለመፍጠር እንደሚሠራ የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ የተሻለ የታክስ አሰባሰብና የበጀት አጠቃቀምን ለመፍጠር እንደሚሠራ የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ ገንዘብ ቢሮ በመንግስት ፋይናንስ እና ታክስ አስተዳደር ዙሪያ፥ ለክልል፣ ለዞን፣ ለወረዳ እና ለከተማ አስተዳደር…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የአረንጓዴ ዐሻራ “አንድ ሰው 100 ችግኝ የመትከል መርሐ ግብርን” ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የአረንጓዴ ዐሻራ “አንድ ሰው 100 ችግኝ የመትከል መርሐ ግብርን” ጀምሯል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ፣ የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት አመራሮች እና ሠራተኞች በእንጦጦ…

1ሺህ 24 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1ሺህ 24 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ፡፡ በዛሬው ዕለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ 1ሺህ 24 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ…

ፏን ኋን የሲሚንቶ ምርት ጥቅም ላይ እንዳይውል ታገደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፏን ኋን የሲሚንቶ ምርት ጥቅም ላይ እንዳይውል መታገዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፏን ኋን ሲሚንቶ የኢትዮጵያ አስገዳጅ ደረጃ ያላሟላ በመሆኑ፥ ማስተካከያ እስከሚያደርጉ ድረስ ከሐምሌ 9 ቀን 2013 ዓ.ም…

ከድህነት ወለል በታች የሆኑ የከተማ ነዋሪዎችን ችግር ለማቃለል በ83 ከተሞች የሴፍትኔት መርሃ ግብር እንዲካሄድ ከስምምነት ተደረሰ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ባንክና በኢትዮጵያ መንግስት ትብብር ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ በ11 ከተሞች ሲተገበር የቆየው የከተሞች ሴፍቲኔት መርሃ ግብር በ83 ከተሞች ላይ እንዲሰፋ ከስምምነት ላይ መደረሱን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡…