የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ 58 ሺህ ሀሰተኛ የብር ኖት ከ2 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋለ ዮሐንስ ደርበው Jun 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 58ሺህ ሀሰተኛ የብር ኖት ይዘው የተገኙ 2 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከተጠርጣሪዎቹ መካከል አንደኛው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና ህንድ ግንኙነት በብዙ ነገር የተሳሰረ ዘመን ተሻጋሪ ነው – የህንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዮሐንስ ደርበው Jun 22, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ህንድ ግንኙነት በብዙ ነገር የተሳሰረ ዘመን ተሻጋሪ ነው ሲሉ የህንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱብራህማኒያም ጃይሸንከር ተናገሩ። በኢትዮጵያ የህንድ ኤምባሲ በአዲስ አበባ ያስገነባውን የኤምባሲ ህንጻ አስመርቋል። ህንጻውን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቻይና በፈረንጆቹ 2028 የመጀመሪያውን የጠፈር የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ልትገነባ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 22, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በፈረንጆቹ 2028 የመጀመሪያውን የጠፈር የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ለመገንባት ማቀዷን አስታወቀች። የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢውን በህዋ ላይ ለመገንባት የሚያስችል ደረጃ ላይ መድረሷን የቻይና የሕዋ አካዳሚ ቴክኖሎጅ…
የሀገር ውስጥ ዜና “ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው፤ ለሰላም ደግሞ ሁሉም ሰው መሰረት ነው” – አቶ ብናልፍ አንዱአለም ዮሐንስ ደርበው Jun 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው፤ ለሰላም ደግሞ ሁሉም ሰው መሰረት ነው” ሲሉ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ተናገሩ፡፡ “ሃይማኖት ለሰላም” በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባዔ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት ሦስት ዓመታት በጅማ ዞን የተተከሉ ችግኞች ተጨባጭ ውጤት ማሳየታቸው ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Jun 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሦስት ዓመታት በጅማ ዞን የተተከሉ ችግኞች ተጨባጭ ውጤት ማሳየታቸውን ዞኑ አስታወቀ፡፡ በዞኑ ባለፉት ሦስት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለተተከሉ ችግኞች ክትትልና ክብካቤ ሲደረግ በመቆየቱ፥ አሁን ላይ ችግኞቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍ እንዲል ለማስቻል እየተሠራ ነው – አቶ መላኩ አለበል ዮሐንስ ደርበው Jun 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪውን ማነቆዎች ለመፍታት የተጀመረው የኢትዮጰያ ታምርት ሀገራዊ ንቅናቄ የአምራቾችን ችግር በመፍታት ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍ እንዲል ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ስድስት ሰዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ ተከሳሾች በዕድሜ ልክ እስራት ተቀጡ ዮሐንስ ደርበው Jun 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ቤንች ወረዳ ጃንቹታ ቀበሌ ስድስት ሰዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ አራት ተከሳሾች በዕድሜ ልክ እና የ25 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ ማስተላለፉን የቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ።…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር መንገዱ ወደ አቴንስ አቋርጦት የነበረውን በረራ ሊጀምር ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ አቋርጦት የነበረውን በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ በረራው በመጪው ሐምሌ 15 ቀን 2014 ዓመተ ምህረት እንደሚጀመር ነው ዓየር መንገዱ ያስታወቀው። የኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በግብዓት እጥረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የተሽከርካሪ ሰሌዳ ከነገ ጀምሮ ይሰጣል ዮሐንስ ደርበው Jun 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በግብዓት እጥረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኮድ- 2 ተሽከርካሪዎች ሰሌዳ አገልግሎት ከነገ ጀምሮ እንደሚሰጥ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጣልያን በኢትዮጵያ ሰላምን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶችን እንደምትደግፍ ገለጸች ዮሐንስ ደርበው Jun 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣልያን የታችኛው ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት የአውሮፓ ጉዳዮች ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፒየሮ ፋሲኖ በኢትዮጵያ ሰላምን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶችን ጣልያን እንደምትደግፍ ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያና በጣልያን የፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴዎች…