ለምርት የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ከገበያ ላይ ማግኘት አዳጋች ሆኖብኛል -የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማኅበር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማኅበር ለምርት የሚያስፈልጉኝን ግብዓቶች ከገበያ ላይ ማግኘት አዳጋች ሆኖብኛል አለ፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የዘርፉ የስራ ኃላፊዎች እንደገለጹት÷ በኮቪድ-19 ምክንያት የቆዳ…