የሕዝቡን አንገብጋቢ ችግር ለመፍታት ከመቸውም ጊዜ በላይ በቁርጠኝነት እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቡን አንገብጋቢ ችግር ለመፍታት ከመቸውም ጊዜ በላይ በቁርጠኝነት እንሰራለን፤ ሰርተንም እናስረክባለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በቂርቆስ…