Fana: At a Speed of Life!

“የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለአዲስ አበባ ወጣቶች የአንድነት ማሳያ ነው” – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለአዲስ አበባ ወጣቶች የሰላም፣ የአንድነትና የአብሮነት ማሳያ ነው” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ “አዲስ አበባ የሰላምና የአብሮነት ከተማ” በሚል መሪ ቃል ከተማ…

በዳሬ ሰላም እየተካሄደ በሚገኘው ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ ዳሬሰላም እየተካሄደ ባለው የምሥራቅ አፍሪካ ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አድርገዋል፡፡ በተካሄዱ የመክፈቻ ውድድሮችም÷ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዘጠኝ ወርቅ፣ አንድ…

በኦሮሚያ ክልል የሥነ ምግባር ጉድለት ባሳዩ ከ18 ሺህ በላይ ሰራተኞች ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሕዝቡን በአግባቡ ማገልገል ባልቻሉና የሥነ ምግባር ጉድለት ባሳዩ ከ18 ሺህ በላይ ሰራተኞች ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ። በሰራተኞቹ ላይ የ20 ሚሊየን ብር የገንዘብ መቀጮን ጨምሮ ልዩ ልዩ አስተዳደራዊ…

አየር ኃይል ኢትዮጵያን በንቃት ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ በላቀ የዝግጅት ደረጃ ላይ ይገኛል – ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየር ኃይል ኢትዮጵያን በንቃት ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ በላቀ የዝግጅት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ አየር ኃይል በኤር ፖሊስ ያሰለጠናቸውን የሰራዊት አባላት ዛሬ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ15ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሰብዓዊ እርዳታ እና ቃል ኪዳን ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በ15ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሰብዓዊ እርዳታ ጉባዔ እና ቃል ኪዳን ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ እንዳመላከተው÷ በጉባኤው…

ከሀምሌ እስከ ግንቦት ወር መጀመሪያ ድረስ ከ72 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ሰብዓዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ ተልኳል-የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ከሀምሌ እስከ ግንቦት ወር መጀመሪያ ከ72 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ወደ ትግራይ ክልል መጓጓዙን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። መንግስት ወደ ትግራይ ክልል የሚላከው…

አገራዊ ምክክሩ በኢትዮጵያ የሚስተዋሉ ግጭቶችን በዘላቂነት ለመፍታት ጉልህ ሚና አለው – በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚካሄደው አገራዊ ምክክር በአገሪቱ የሚስተዋሉ ግጭቶችን በዘላቂነት ለመፍታት ጉልህ ሚና እንዳለው በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ኪራ ስሚዝ ሲንድብጀርግ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ኪራ ስሚዝ ሲንድብጀርግ÷ዴንማርክ…

የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር በማህበር ለተደራጁ የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበራት ቦታ ማስረከብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር በማኅበር ለተደራጁ የመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት ቦታ ማስረከብ መጀመሩን አስታወቀ። የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ በትግሉ ተስፋሁን በዚህ ዓመት በሁለት…

ሀገርን ማፅናት የሚቻለው በበጎ አመለካከት በመሆኑ ዜጎች በጎ ፈቃደኝነትን ባህል ማድረግ አለባቸው- አቶ ታዬ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገርን ማፅናት የሚቻለው በበጎ አመለካከት በመሆኑ ዜጎች በጎ ፈቃደኝነትን ባህል ሊያደርጉ እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታዬ ደንደአ ተናገሩ፡፡ አቶ ታዬ ደንደአ በብሄራዊ ወጣቶች በጎ ፈቃድ ማህበረሰብ…

በትራፊክ አደጋ የእናትና ልጅ ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የእናትና ልጅ ህይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። አደጋው አስፍቸው ቀበሌ ልዩ ቦታው ጭራሜዳ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ የደረሰ መሆኑን የጽሕፈት ቤቱ…