በ520 ሚሊየን ብር 23 የመስኖ ፕሮጀክቶች አዋጭነት ጥናትና ዲዛይን እየተከናወነ ነው – የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት በተመደበ 520 ሚሊየን ብር 23 የመስኖ ፕሮጀክቶች አዋጭነት ጥናትና ዲዛይን እየተከናወነ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ።
በሚኒስቴሩ የጥናትና ዲዛይን ዳይሬክተር ኢንጂነር እንግዳሰው ዘሪሁን÷…