ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓት ለዳግም ጦርነት የሚያደርገውን ዝግጅት እንዲያወግዝ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሓት ለዳግም ጦርነት የሚያደርገውን ዝግጅት በግልጽ እንዲያወግዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ÷…