የሸዋል ኢድ በዓል አንድነትንና ፍቅርን በሚያጠናክር መልኩ ማክበራቸውን የበዓሉ ተሳታፊዎች ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በድምቀት የተከበረው የሸዋል ኢድ በዓል አንድነትንና ፍቅርን በሚያጠናክር መልኩ መከበሩን የበዓሉ ተሳታፊዎች ተናግረዋል።
የዘንድሮ የሸዋል ኢድ በዓል ከሐረሪ ብሔረሰብ በተጨማሪ ሁሉም የክልሉ ብሔር ብሔረሰብን ባሳተፈ…