Fana: At a Speed of Life!

በተለያዩ ምክንያቶች ግንባታው የተጓተተው አዲሱ የአባይ ድልድይ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም 61 ነጥብ 5 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ወረርሽኝና አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ምክንያት መስተጓጎል ፈጥሮበታል የተባለው አዲሱ የአባይ ድልድይ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም 61 ነጥብ 5 በመቶ መድረሱ ተገለጸ። የድልድዩ ግንባታ ፕሮጀክት ምክትል ተጠሪ…

በኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዕውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2013 የትምህርት ዘመን ከፍተኛ ውጤት ላመጡ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የዕውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ በክልሉ በ2013 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 253 ሺህ ተማሪዎች…

የአውራምባ ማህበረሰብ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውራምባ ማህበረሰብ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ በዝግጅቱ ላይ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ እና የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ጌታቸው…

ሀገራዊ ምክክሩን ውጤታማ ለማድረግ ያለመ የምሁራን ውይይት በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ብሄራዊ ምክክሩን ከማሳካት አንጻር የምሁራን ሚና" በሚል መሪቃል ሀገራዊ ምክክሩን ውጤታማ ለማድረግ ያለመ የምሁራን ውይይት በአሶሳ ዩኒቨርስቲ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሄራዊ መግባባት ዘርፍ…

በዴንማርክ የልማትና ትብብር ሚኒስትር ፍሊሚንግ ሞለር ሞርቲንሰን የተመራ ልዑክ ጎዴ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴንማርክ የልማትና ትብብር ሚኒስትር ፍሊሚንግ ሞለር ሞርቲንሰን የተመራ የልዑካን ቡድን ዛሬ ጎዴ ከተማ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ አባላት ጎዴ ዑጋዝ ሜራድ ሊይሊ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

የኢትዮጵያ ቡናን በቻይና ገበያ በስፋት ለማቅረብ የሚያግዝ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቡና በቻይና ገበያ በስፋት እንዲሸጥ ለማድረግ ያለመ ለቻይና ቡና ነጋዴዎች በበይነ መረብ የማስተዋወቅ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ "ቡናን ከምድረ ቀደምት" በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው መድረክ…

በሰሉልታ ከተማ በተከሰተ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሱሉልታ ከተማ ንጋት አስር ሰአት አከባቢ ላይ በተነሳ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ። በተነሳዉ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ቢደርስም በሰው ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ የከተማዋ ፖሊስ ገልጿል።…

የሰብዓዊ ድጋፍ የያዙ 16 የጭነት ተሽከርካሪዎች መቀሌ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ ድጋፍ የያዙ 16 ተጨማሪ የጭነት ተሽከርካሪዎች በዚህ ሳምንት መቀሌ መግባታቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡ በያዝነው ሣምንት መቀሌ ከደረሱት የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ 16 ተሽከርካሪዎች በተጨማሪ÷ 64 ሌሎች…

በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 29 ነጥብ 83 ሚሊየን መድረሱን ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትየጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 29 ነጥብ 83 ሚሊየን መድረሱን እና የበይነ መረብ ግንኙነት ፍጥነት እየጨመረ መምጣቱን ሰሞኑን የተካሄደ አንድ ጥናት አመለከተ። የኢትዮጵያን ሕዝብ ቁጥር 119 ነጥብ 3 ሚሊየን አድርጎ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶችና ተቋማት የቴሌኮም ምርት እና አገልግሎቶችን ለማቅረብ እና ለማከፋፈል ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በጋራ ለመሥራት ተፈራረሙ። ኢትዮ ቴሌኮም በመላው ኢትዮጵያ በ509 የራሱ የሽያጭ ማዕከል እንዲሁም በ134 የወኪል…