በተለያዩ ምክንያቶች ግንባታው የተጓተተው አዲሱ የአባይ ድልድይ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም 61 ነጥብ 5 በመቶ ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ወረርሽኝና አሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ምክንያት መስተጓጎል ፈጥሮበታል የተባለው አዲሱ የአባይ ድልድይ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም 61 ነጥብ 5 በመቶ መድረሱ ተገለጸ።
የድልድዩ ግንባታ ፕሮጀክት ምክትል ተጠሪ…