የሸዋል -ኢድ በዓልን አስመልክቶ ሐረርን ፅዱና ውብ ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ ነው- የሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሚከበረውን የሸዋል -ኢድ በዓል አስመልክቶ ከተማዋን ፅዱና ውብ ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት አስታወቀ፡፡
በከተማዋ ማዘጋጃ ቤት የከተማ ደረቅ ቁሻሻ አስወጋጅና የአረንጓዴ አካባቢ…