Fana: At a Speed of Life!

ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት ትሠራለች- ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ የዘለቀውና በመልካም ጉርብትና ላይ የተመሠረተው የኢትዮጵያ እና ኬንያ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለቀጠናው ሀገራት አርዓያ ነው ሲሉ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ተናገሩ፡፡ የኬንያው…

ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችላትን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችላትን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመች። የመግባቢያ ሥምምነቱን የውኃና ኢነርጅ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ ከደቡብ ሱዳን የውኃና ግድብ ሚኒስትር ፒተር…

በዱባይና በአጅማን ግዛቶች በሕክምና የቆዩ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ ይሠራል- አምባሳደር አክሊሉ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይና በአጅማን ግዛቶች ለረጅም ጊዜ በሕክምና ላይ የቆዩ ዜጎች ህክምናቸውን ሲያጠናቅቁ ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ እንደሚሰራ አምባሳደር አክሊሉ ከበደ ተናገሩ:: በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስል ጄኔራል…

አዲስ አበባ ከተማ የእግር ኳስ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ አሰልጣኙን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊጉ ወራጅ ቀጠና ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ እግርኳስ ቡድን በ6 ወር ውስጥ ሁለተኛውን አሰልጣኝ ደምሰው ፈቃዱን አሰናብቷል፡፡ በአስተዳደራዊ ጉዳዮች ምክንያት ችግር ውስጥ የገባው የአዲስ አበባ ከተማ እግርኳስ ቡድን÷…

የምሥራቅ አፍሪካ ጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አዘጋጅነት የሚካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ ጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ ስፖርት አካዳሚ ተጀምሯል። በዚሁ ወቅት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት  እንደገለጹት÷ እንደዚህ አይነት ውድድሮች…

የጤና ባለሙያዎች መከላከያ ሰራዊቱ በሁለት እግሩ እንዲቆም የአንበሳውን ድርሻ ተወጥተዋል – ጀነራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የጤና ባለሙያዎች የአገር መከላከያ ሰራዊት በሁለት እግሩ እንዲቆም የአንበሳውን ድርሻ ተወጥተዋል'' ሲሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል አበባው ታደሰ ተናገሩ፡፡ በሕግ ማስከበርና በኅብረ ብሄራዊ አንድነት…

ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ የነዳጅ ማከማቻ ተርሚናል በጋራ መገንባት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጂቡቲ የነዳጅ ማከማቻ ተርሚናል በጋራ መገንባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። የነዳጅ ማከማቻው ግንባታ በጂቡቲ ነጻ ወደቦች ቀጠና የሚካሄድ መሆኑን በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። የመግባቢያ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና አቶ ደስታ ሌዳሞ ለ81ኛው የኢትዮጵያ ዐርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ለ81ኛው የኢትዮጵያ ዐርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አርበኝነት ከራስ…

81ኛውን የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ስናከብር የድሉን ትሩፋቶች በማጉላትና ለትውልድ በማስተላለፍ መሆን አለበት – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮን የአርበኞች መታሰቢያ ቀን ስናከብር የድሉን ትሩፋቶች በማጉላትና ለትውልድ በማስተላለፍ መሆን ይኖርበታል ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት 81ኛውን የኢትዮጵያ አርበኞች የድል…

የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሀገራዊ የለውጥ ሥራውን ስኬታማ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የለውጥ ሥራው ስኬታማ እንዲሆን በትኩረት እየሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የዘጠኝ ወር የሥራ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ከክልል የዘርፍ ቢሮዎች ጋር…