የመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል ዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ተቋም ከምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል ጋር በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ተፈራረሙ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል ዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ተቋም እና የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል በስልጠና፣ በምርምር እና በአቅም ግንባታ ስራዎች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡
በስምምነቱ ኢትዮጵያ…