Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያውያን ሀገራዊ ልዕልናን ባስከበረ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ላይ አሻራቸውን ሊያኖሩ ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሀገራዊ ልዕልናን ባስከበረ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ላይ የራሱን አሻራ ሊያኖር እንደሚገባ ምሁራን አመላከቱ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የወሎ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሣይንስና ዓለም…

በመዲናዋ አንድነትን፣ ፍቅር እና መተሳሰብን ለማጠናከር ያለመ የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ተካፍለን፣ ተደጋግፈን እና ተሳስበን እንሻገራለን “በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት መሪዎች፣…

በሰሜን ሸዋ ዞን አንዲት እናት 4 ልጆችን ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ዋጫሌ ወረዳ በሙከጡሪ ሆስፒታል አንዲት እናት አራት ልጆችን ተገላገለች፡፡ በምጥ ከተወለዱት አራት ሕጻናት ውስጥ ሦስቱ ወንዶች ሲሆኑ÷ አንደኛዋ ሴት መሆኗን የሆስፒታሉ የተቀናጀ የማህጸንና ድንገተኛ ቀዶ ጥገና…

ከ15 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉበት ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ያለንን ተካፍለን በጎዳና ላይ እናፍጥር" በሚል መሪ ሀሳብ ከ15 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉበት ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በሀዋሳ ከተማ ተካሄደ። የሲዳማ ክልል እስልምና ጉዳዮች ፕሬዚዳንት ሀጂ ሙስጠፋ…

ኢትዮ ቴሌኮም “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ አገር ቤት” ጥሪን በመቀበል ለሚገቡ እንግዶች በአገልግሎቱ ላይ የ70 በመቶ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ አገር ቤት” ጥሪን በመቀበል ከተለያዩ የዓለም አገራት ወደ ኢትዮጵያ ለሚገቡ እንግዶች የ70 በመቶ የሞባይል አገልግሎት ቅናሽ ማድረጉን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም በተለያዩ አገልግሎቶቹ እስከ…

የጣና ሐይቅ ዳርቻን ለማልማት የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን አስተዳደሩ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣና ሐይቅ ዳርቻን ለማልማት የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በከተማው ምክር ቤት ዋና እና ምክትል አፈ-ጉባኤ የሚመራ የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊ ዘርፍ፣ የህግና ፍትህ፣ የሴቶችና ህፃናት…

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ድል ቀናው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20ኛ ሣምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ፋሲል ከነማ አርባ ምንጭ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በአዳማ ሣይንስ እና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ በተደረገው ጨዋታ÷ ፋሲል ከነማ በበዛብህ መለዮ ድንቅ ጎል…

በሐረር በአንድ ሆቴል ውስጥ በተፈፀመ የቦምብ ጥቃት ተጠርጣሪዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው ነው – የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ ልዩ ስሙ ሸንኮር ቀበሌ 09 በአንድ ሆቴል ውስጥ በተፈፀመ የቦምብ ጥቃት አራት ተጠርጣሪዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሚገኝ የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

ኢትዮጵያ ብሔራዊ መግባባት በመፍጠር ወደ አዲስ ምዕራፍ እንድትሸጋገር ከኮሚሽኑ የላቀ ሚና ይጠበቃል – አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አዲስ ምዕራፍ እንድትጀምር እና ወደ ትክክለኛው ብሔራዊ መግባባት እንድትሸጋገር ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የላቀ ሚና እንደሚጠበቅ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ ተናገሩ፡፡ ሀገራዊ ትርጉም ያላቸውን…

አምባሳደር መለስ አለም በኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙዋይ ኪባኪ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር መለስ አለም በኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙዋይ ኪባኪ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ አምባሳደር መለስ ሀዘናቸውን የገለጹትበኬንያ ፓርላማ በሚገኘው…