Fana: At a Speed of Life!

በዓለም አቀፍ ውድድሮች ተወዳድረው በማሸነፍ እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ያገኙ ወጣት የቴክኖሎጂ ፈጠራ ባለሙያዎች እውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በዓለም አቀፍ ውድድሮች ተወዳድረው በማሸነፍ እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ያገኙ ወጣት የቴክኖሎጂ ፈጠራ ባለሙያዎች እውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ጋር…

በደቡብ አፍሪካ የጎርፍ አደጋ ያስከትለውን ከፍተኛ ጉዳት ተከትሎ ብሄራዊ የአደጋ ጊዜ አዋጅ ታወጀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ባለፈው ሳምንት በክዋዙሉ-ናታል ግዛት የደረሰውን ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ ለመቆጣጠር ያስችላል የተባለ ብሄራዊ የአደጋ ጊዜ አዋጅ አውጀዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ራማፎሳ ከሀገሪቱ ካቢኔ ጋር የጎርፍ…

የማዳበሪያ ፍላጎትን በዘላቂነት ለመፍታት እና የአፈርን ለምነት ለመጠበቅ በትኩረት መሰራት አለበት- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የማዳበሪያ ፍላጎትን በዘላቂነት ለመፍታት እና የአፈርንም ለምነት ለመጠበቅ በትኩረት መሰራት እንዳለበት የግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ሚኒስቴሩ የአፈር ለምነትን ለመጠበቅና የሚፈለገውን ምርት ለማምረት በሚያስችል ጉዳይ ላይ…

በሚሌ – ኮምቦልቻ – ወረታ መስመር ኮንቴነሮችን ማስተናገድ መጀመሩን የወረታ ወደብና ተርሚናል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚሌ - ኮምቦልቻ - ወረታ መስመር ኮንቴነሮችን ማስተናገድ መጀመሩን የወረታ ወደብና ተርሚናል ገለጸ፡፡ ወረታ ወደብና ተርሚናል በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ አስመጭና ላኪዎች የተቀላጠፈ የደረቅ ወደብ አገልግሎት…

የመንግስት ስራዎችን በዲጂታል መልክ የሚያሰሩ ማዕከላት በ6 ተቋማት ሊቋቋሙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ስራዎችን በዲጂታል መልክ ለመስራት የሚያስችሉ የስራ ትስስር ማዕከላት በ6 ተቋማት ሊቋቋሙ ነው፡፡ የስራ ትስስር ማዕከላቱ የመንግስት ስራዎች በግንኙነቶች ሳይቆራረጡ፣ ጊዜና ቦታ ሳያግዳቸው በዲጂታል መልኩ እንዲሰሩ…

በተደጋጋሚ ለሚነሱ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ጥያቄዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት ያስችላል የተባለ ስምምነት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና የቻይናው ቴቢያን ኤሌክትሪክ አፓራተስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ  በተደጋጋሚ ለሚነሱ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ጥያቄዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት እንደሚያችል የታመነበት የጂ አይ…

በሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች የተዘጋጀ የጎዳና ላይ የጋራ አፍጥር በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሶማሌ ክልል ተወላጅ የዳያስፖራ አባላት ከጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ የጎዳና ላይ የጋራ አፍጥር መርሐ ግብር በጅግጅጋ ከተማ በሚገኙ ትላልቅ ጎዳናዎች ላይ ተካሂዷል። የጋራ አፍጥር መርሐ ግብሩ…

በሐረሪ ክልል ለ119 አቅመ ደካማ ወገኖች የምግብ አቅርቦት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ሀማሬሳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ለሚገኙ 119 አቅመ ደካማ ወገኖች የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የምግብ አቅርቦት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ድጋፉን የሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት ከክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ጋር…

የኢትዮጵያን በርካታ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊና ታሪካዊ ቅርሶች በመንከባከብ ለቀሪው ትውልድ ማስተላለፍ ይገባል- መሀመድ አል አሩሲ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች መኖሪያ ሀገር በመሆኗ በውስጧ የሚገኙ በርካታ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊና ታሪካዊ ቅርሶችን በመጠበቅና በመንከባከብ ለቀሪው ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ አቶ መሀመድ አል አሩሲ ተናገሩ፡፡ የታላቁ ህዳሴ…

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከ4 ሺህ በላይ ለሆኑ አባወራዎች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉቶ ጊዳ ወረዳ ለሚገኙ 4 ሺህ 350 አባወራዎች ለተለያየ አገልግሎት የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ በድጋፍ መልክ ከተሰጡ ቁሳቁስ መካከል÷ የሶላር የእጅ…