Fana: At a Speed of Life!

በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸዉ የህክምና ተቋማት 123 ሚሊየን ብር የሚያወጣ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሃት ቡድን ውድመት ለደረሰባቸዉ የአማራ ክልል ስምንት ዞኖች 123 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ድጋፍ ተበረከተ፡፡ ድጋፉ የተደረገው ዩኤስ ኤይድ ትራንስፎርም ፕራይመሪ ሄልዝ ኬር አክቲቪቲ የተሰኘ…

የምርጫ ቦርድ ሲመረምር በቆየባቸው የፓርቲዎች አቤቱታ ላይ ውሳኔ አስተላልፎ መፍትሄ ማሰጠቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚያቀርቧቸውን አቤቱታዎች ቡድን በማዋቀር የማጣራት ስራዎችን ሲያከናውን መቆየቱን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…

ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት በምግብ ዋስትና ላይ አፋጣኝ እርምጃ እንዲወሰድ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት ከሩስያ-ዩክሬን ጦርነት ጋር በተያያዘ የተከሰተውን የኢኮኖሚ ቀውስ ለመፍታት ዓለማቀፉ ማህበረሰብ በምግብ ዋስትና ላይ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በተፈጥሮ ጋዝ ላይ የተከሰተው…

የሩሲያ- ዩክሬን ግጭት ዓለምን ወደ አዲስ “የቀዝቃዛ ጦርነት ዘመን” እየወሰደ ነው ስትል ቱርክ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ- ዩክሬን ግጭት ዓለምን ወደ አዲስ “የቀዝቃዛ ጦርነት ዘመን” እየወሰደ ነው ስትል ቱርክ አስጠነቀቀች። የቱርክ ፕሬዚዳንት ፅህፈት ቤት ቃል አቀባይ ኢብራሄም ካሊን እንደገለፁት፥ ዓለምን ወደ አዲስ የቀዝቃዛ ጦርነት…

በደሴ ግንባታቸው ተቋርጦ የነበሩ የመሠረተ ልማት ሥራዎች ዳግም ወደ ሥራ መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ወራራ ባካሄደበት ወቅት ተቋርጠው የነበሩ ኘሮጀክቶች ወደ ሥራ መመለሳቸውን የደሴ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ ገለፁ። ተቋርጠው ከነበሩ የመንገድ ግንባታዎች መካከል ከገራዶ-ኮሽም በር፣ ከሼል ወደ…

ኢትዮጵያ ካለችበት ችግር በፍጥነት እንድትወጣ የዳያስፖራው ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ካለችበት ችግር በፍጥነት እንድትወጣ የዳያስፖራው ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይባል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ዛሬ…

የመዲናዋን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማን ሰላም እና ፀጥታ ለማስጠበቅ የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ፡፡ በአዲስ አበባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አዘጋጅነት በከተማዋ ሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት…

ለፋሲካ እና ለኢድ አልፈጥር በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ዝግጅት ተደርጓል-ኤጀንሲው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፋሲካ እና ለኢድ አልፈጥር በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን የግብይት ሰንሰለቱን በጠበቀ መልኩ በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት በኩል ለህብረትሰቡ ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ።…

ለላፕሴት ፕሮጄክት ተግባራዊነት አባል ሃገራት ጥረታቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን፣ ኬንያን እና ደቡብ ሱዳንን የሚያስተሳስረው የላፕሴት ፕሮጄክት ተግባራዊነት አባል ሃገራት የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የአፍሪካ ህብረት የመሰረተ ልማት ከፍተኛ ተወካይና የቀድሞው…

የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበለችኝም በማለት ወጣቷን በስለት ወግቶ የገደለው ወጣት በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 5፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበለችኝም በማለት ወጣቷን በስለት ወግቶ የገደለው ወጣት በ19 አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱን የቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ። ተከሳሽ ህፃኑ አብርሃም የተባለው ወጣት ሟች ውዴ ንጉሴ ጋር አንድ…