Fana: At a Speed of Life!

ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች ከመፅደቅ መዘግየት የሚፈጥረውን መልካም እድል መጠቀም ይገባል – የኢትዮ አሜሪካውያን ዜጎች ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች እንዲዘገዩ መደረጋቸው የበለጠ ተረባርቦ ውድቅ ለማድረግ ለሚደረገው ጥረት ጊዜ የሚሰጥ ቢሆንም የመንግስትን እጅ ለመጠምዘዝ የሚያስችል እድል ሊፈጥር እንደሚችል የኢትዮ አሜሪካውያን ዜጎች…

መንግሥት የክልሉን ህዝብ ከቀረጥ ነፃ በሆኑ ምግቦች ተጠቃሚ ለማድረግ ቁርጠኛ ነው – አቶ ሙበሽር ድባድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የክልሉን ህዝብ ከቀረጥ ነፃ በሆኑ ምግቦች ተጠቃሚ ለማድረግ በቁርጠኝነት እየሠራ መሆኑን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተወካይና የክልሉ ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙበሽር ድባድ ተናገሩ። አቶ ሙበሽር ድባድ ምግብን ከቀረጥ…

በሐረር ከኢድ እስከ ኢድ እና የሸዋል ኢድ በዓላትን ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢድ እስከ ኢድ እና የሸዋል ኢድ በዓላትን በተሳካ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የሀረሪ ክልል አስታውቋል፡፡ በሐረሪ ክልል ከኢድ እስከ ኢድ እና የሸዋል ኢድ በዓላት አከባበርና ለበዓሉ የሚመጡ እንግዶች አስፈላጊውን…

የኢትዮ-ጀርመን ግንኙነትና ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የጀርመን የፓርላማ ልዑክ ቡድንን ተቀብሎ አነጋገረ፡፡ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ዶክተር ዲማ ነገዎ ኢትዮጵያና ጀርመን ረዥም ጊዜን ያስቆጠረ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ…

ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ ነን – በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ በዛሬው ዕለት ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ጎብኝተዋል፡፡ አምባሳደር ያፕራክ አልፕ በጉብኝታቸው የፋና የቴሌቪዥን፣ የኤፍ ኤም 98 ነጥብ 1 ስርጭት ማዕከል እና ሌሎች የመገናኛ…

ምቹና ተመራጭ የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር እየተሠራ መሆኑን ገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገልግሎት አሰጣጡ ምቹና ተመራጭ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው ገለጹ፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር ተግባራዊ ለማድረግ እያስጠና ያለውን መሰረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ አስመልክቶ ከዋናው መስሪያ ቤትና…

ደረጃውን የጠበቀ የአቪየሽን ኢንዱስትሪ ለመገንባት ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር ይሰራል – ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ደረጃውን የጠበቀ እና ዘመናዊ የአቪየሽን ኢንዱስትሪ ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት በትብብር እንደሚሰራ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ተናገሩ። ብሄራዊ…

በተገኙ ውጤቶች ሳንዘናጋ የሰላምና የልማት ችግሮችን ለመፍታት መረባረብ አለብን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተገኙ ውጤቶች ሳንዘናጋ በክልሉ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት መረባረብ አለብን ሲሉ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የክልሉ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዶክተር አኔት ዌበር ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ እና በአፍሪካ…

የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደርና የሰሜን ሸዋ ዞን አጎራባች አካባቢወች የሰላም የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደርና የሰሜን ሸዋ ዞኖች አጎራባች አካባቢወች የሰላም የውይይት መድረክ በከሚሴ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ አካባቢውን የሰላም ቀጠና ለማጠናከር የጋራ እና የቅንጅት ሥራ እንደሚያስፈልግ የተነሳ ሲሆን÷…