ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች ከመፅደቅ መዘግየት የሚፈጥረውን መልካም እድል መጠቀም ይገባል – የኢትዮ አሜሪካውያን ዜጎች ምክር ቤት
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች እንዲዘገዩ መደረጋቸው የበለጠ ተረባርቦ ውድቅ ለማድረግ ለሚደረገው ጥረት ጊዜ የሚሰጥ ቢሆንም የመንግስትን እጅ ለመጠምዘዝ የሚያስችል እድል ሊፈጥር እንደሚችል የኢትዮ አሜሪካውያን ዜጎች…