የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ ዮሐንስ ደርበው Apr 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸበሌ ዞን የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ በቂ ባለመሆኑ ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው…
ስፓርት የኢትዮጵያ የማራቶን ዱላ ቅብብል ውድድር በሶማሌ ክልል ይካሄዳል ዮሐንስ ደርበው Apr 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣መጋቢት 30፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የኢትዮጵያ የማራቶን ዱላ ቅብብል ውድድር ሚያዚያ 9 ቀን 2014 ዓ.ም በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ይካሄዳል። በውድድሩ ላይ ክልሎች፣ ከተማ አስተዳደሮች፣ ክለቦች፣ የአትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከላትና ተቋማት እንደሚሳተፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ የህዝቦችን ደህንነት በማረጋገጥ ልማትን ማስቀጠል እንዲቻል በተደራጀ ዕቅድ መመራት አለብን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ ዮሐንስ ደርበው Apr 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ሰላምና የህዝቦችን ደህንነት በማረጋገጥ ልማትና ዕድገትን ማስቀጠል እንዲቻል ወጥነት ባለው አሰራርና በተደራጀ ዕቅድ መመራት አለብን ሲሉ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕስ መስተዳድር ሽመለስ አብዲሳ ተናገሩ። የክልሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ እና የአማራ ክልሎችን የሚያስተሳስሩት የሙከጡሪ-ኮከብ መስክ እና ኮከብ መስክ- ዓለም ከተማ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ተጎበኙ ዮሐንስ ደርበው Apr 8, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልልን ከአማራ ክልል ጋር በመንገድ መሰረተ ልማት የሚያስተሳስሩት የሙከጡሪ-ኮከብ መስክ እና ኮከብ መስክ-ዓለም ከተማ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች በመስክ የስራ ቅኝት ተጎበኙ። ለመንገዶቹ የግንባታ ስራ አመቺነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤልጂየም የሚገኙ ባለሀብቶች በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበላቸው ዮሐንስ ደርበው Apr 8, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘርፉ የካበተ ልምድ ያላቸው የቤልጂየም ባለሀብቶች በኢትዮጵያ የፋርማሲዩቲካል ዘርፍ እንዲሳተፉ ለማድረግ የበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በቤልጂየም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ አካላት የተሳተፉበት…
የሀገር ውስጥ ዜና አብርሆት ቤተ መጻሕፍት በየቀኑ ከ1 ሺህ በላይ ተገልጋዮችን እያስተናገደ መሆኑ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Apr 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አብርሆት ቤተ መጻሕፍት በየቀኑ ከ1ሺህ በላይ ተገልጋዮችን እንደሚያስተናግድ ቤተ መጻሕፍቱን ተረክቦ እያስተዳደረ የሚገኘው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ያመላክታል፡፡ አብርሆት ቤተ መጻሕፍት በውስጡ በተገነቡለት ዘመናዊ፣ ውብና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ – ሱዳን የወዳጅነት ማህበር “ከዒድ እስከ ዒድ” ጥሪን እንደሚደግፉ ገለጸ ዮሐንስ ደርበው Apr 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ - ሱዳን የወዳጅነት ማህበር የሱዳን ወገን ከዒድ እስከ ዒድ ወደ አገር ቤት ጥሪን እንደሚደግፍ እና ሱዳናውያን ተሳታፊ እንዲሆኑ እንደሚሰራ ገልጿል፡፡ ከኢትዮ-ሱዳን የወዳጅነት ማህበር የሱዳን ወገን ጋር “ከዒድ እስከ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሃይማኖትን የፖለቲካ መሣሪያ ለማድረግ የሚታየው ዝንባሌ ሊታረም ይገባል – የሐይማኖት አባቶች ዮሐንስ ደርበው Apr 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ አካላት የሃይማኖት ተቋማት ከተቋቋሙበት ዓላማ ባፈነገጠ መልኩ ሃይማኖትን የፖለቲካ መሣሪያ ለማድረግ የሚያሳዩት ዝንባሌ ሊታረም እንደሚገባ የሃይማኖት አባቶች አስገነዘቡ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ህወሓት በወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት የጅምላ ግድያና የዘር ማጥፋት ወንጀል መፈጸሙን የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጥናት አመላከተ ዮሐንስ ደርበው Apr 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርስቲ በወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት ለአንድ ዓመት ከሦስት ወር ያጠናውን የጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል፡፡ 21 አባላት ያሉት የጥናት ቡድኑ ባደረገው ጥናት አሸባሪው ህወሓት በስልጣን ላይ በነበረበት ወቅት…
ቴክ “ባክዶር” ምንድን ነው? ዮሐንስ ደርበው Apr 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ባክዶር” ማለት ወደ አንድ የኮምፒውተር ስርዓት ማለትም ኦፕሬቲንግ ሲስተም፣ አፕሊኬሽን ወይም ኔትዎርክ ለመግባት የደህንነት ወይም መደበኛ የደህንነት ማረጋገጫ ዘዴዎችን ለማለፍ የሚያስችል ምስጢራዊ የሆነ የመግቢያ መንገድ ነው።…