Fana: At a Speed of Life!

የዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ድጋፍ ተረከበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ጽሕፈት ቤት ለተፈናቃይ ወገኖች ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸውን ለዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር አስረከበ፡፡ የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ…

ሱዳናውያን በአገሪቱ መንግስት ላይ የሚያደርጉትን ተቃውሞ ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳናውያን በወታደራዊው መንግስት ላይ የሚያደርጉትን ሰላማዊ ሰልፍ አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ በሱዳን ወታደራዊ መንግስት እና የሲቪል አስተዳደር የነበረው ውጥረት ባለመርገቡ ባለፈው ጥቅምት ወር የሱዳን ወታደራዊ ኃይል መፈንቅለ…

ለኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን የቦርድ አባላት ሹመት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣንን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 1238/2ዐ13 መሠረት የቦርድ አባላት ተሹመዋል፡፡ በዚሁ መሠረት ፡- 1. አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር -…

ዩ ኤስ ኤይድ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለሶስት ሀገራት የ114 ሚሊየን ዶላር እርዳታ አደረገ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ) በአፍሪካ ቀንድ ከተከሰተው ድርቅ ጋር በተያያዘ 114 ሚሊየን ዶላር ተጨማሪ የሰብአዊ እርዳታ ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ድጋፉ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሶማሊያ በተከሰተው…

አዲስ ወግ “የኑሮ ውድነት መንስኤዎቹ እና የመፍትሔ ርምጃዎች” በሚል ርዕስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት የሚዘጋጀው አዲስ ወግ "የኑሮ ውድነት መንስኤዎቹ እና የመፍትሔ ርምጃዎች" በሚል ርዕስ ተካሂዷል፡፡ የውይይት መድረኩ በፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዲኤታ በዶክተር ነመራ ገበየሁ ፣…

ምቹ የዲጂታል ስነ ምህዳርን ለመፍጠር ኢትዮጵያ የጀመረችውን ሥራ የሳዑዲ መንግስት እንደሚደግፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ምቹ የዲጂታል ስነ ምህዳርን ለመፍጠር የጀመረችውን ሥራ የሳዑዲ መንግስት እንደሚደግፍ አስታወቀ፡፡ ዓለም አቀፉ የሥራ ፈጠራ ምክር ቤት በሪያድ ባካሄደው አውደ ጥናት የተሳተፉት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ…

አቶ አሕመድ ሽዴ የዓለም አቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን የግሉን ዘርፍ ለማሳደግ እያደረገ ያለውን ድጋፍ አደነቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አሕመድ ሽዴ የዓለም አቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን በኢትዮጵያ የግሉን ዘርፍ ለማሳደግ እያደረገ ስላለው ድጋፍ አድናቆታቸውን ገለፁ፡፡ አቶ አሕመድ ሽዴ የዓለም አቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን የምስራቅ አፍሪካ…

ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሀገራቸው ጥቅም መከበር የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከአሁን ቀደም ለሀገራቸው ብሔራዊ ጥቅም መከበር ሲያደረጉት የነበረውን  ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ አጠናክረው እንዲቀጥሉ  ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ…

አስተዳደሩ በመዲናዋ የሚስተዋሉ አንገብጋቢ ችግሮችን ለመቀነስ የጊዜ ገደብ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝብን ለእንግልት የሚዳርግ የአገልግሎት አሰጣጥን ጨምሮ ነዋሪው ያነሳቸውን አንገብጋቢ ችግሮች ለመቀነስ የ90 ቀናት የጊዜ ገደብ ማስቀመጡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ…

ትምህርት ከሀይማኖታዊ እንቅስቃሴ ነጻ በሆነ ሁኔታ መካሄድ አለበት – የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ከማንኛውም ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴ ነጻ በሆነ ሁኔታ መካሄድ እንዳለበት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳሰበ፡፡ ቢሮው በአንዳንድ ትምህርት ቤቶች ከሀይማኖት ጋር በተያያዘ በተስተዋሉ ጉዳዮች ላይ ከሁለተኛ…