Fana: At a Speed of Life!

የኦሮ ፍሬሽ የገበያ ትስስር በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶችን እንድናገኝ አድጎናል – ሸማቾች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮ ፍሬሽ የገበያ ትስስር አምራቾች ምርታቸውን ለተጠቃሚው በማቅረባቸው በተመጣጣኝ ዋጋ የግብርና ምርቶችን እንድናገኝ አስችሎናል ሲሉ ሸማቾች ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገባቸው በሳር ቤትና…

ዛሬ 1 ሺህ 103 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ከሳዑዲ አረቢያ 1 ሺህ 103 ዜጎች ተመልሰዋል። ተመላሾቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ሰራተኞች እና ሥራ ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡…

በመዲናዋ ከ5 ሺህ በላይ ስራ ፈላጊ ወጣቶች የሙያ ሥልጠና መውሰድ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ቴክኒክ ሙያ ስልጠና እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ከ5 ሺህ በላይ ስራ ፈላጊ ወጣቶች ወደ ስራ ለመሰማራት የሚያስችላቸውን ስልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡ ስልጠናው የአጭር ጊዜ የቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ሲሆን…

የሀሰተኛ ማስረጃዎች መበራከት በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ ፈተና ሆኗል- የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ መታወቂያ፣ የጋብቻ ምስክር ወረቀት እና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከተ መምጣት ለአገልግሎት አሰጣጡ ፈተና ሆኖብኛ ሲል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

የውሃ ብክነትን ለመቀነስ የሚረዱ ዘመናዊ መሳሪያዎችን ለማስገጠም የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ22 ከተሞች የውሃ ብክነትን ለመቀነስ የሚያስችሉ ዘመናዊ የውሃ ፍሰት የሚለኩና የሚቆጣጠሩ መሳሪያዎችን ለማስገጠም ከሁለት ድርጅቶች ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ በሚኒስቴሩ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ…

በህልውና ዘመቻው የተገኘውን ውጤት በልማቱ ዘርፍ ለመድገም እየተሠራ ነው – የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው የተገኘውን ውጤት በልማቱ ዘርፍም ለመድገም እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል የግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ኃይለማርያም ከፋለ ባለፉት ሁለት ወራት ከምርት ስብሰባ በኋላ ወደ ድህረ ምርት…

በአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን አጠናቆ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ በትኩረት እየተሰራ ነው – አስተዳደሩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በፋይናንስ አቅርቦት ግንባታቸው ለጊዜው ቆመው የነበሩ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን አጠናቆ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ቤቶች እና አስተዳደር…

የሶማሊያ መሪዎች ለሀገሪቱ የምርጫ ሂደት መቋጫ እንዲያበጁለት ተጠየቁ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያ መሪዎች በመነጋገር እና በመግባባት የሀገሪቷን የምርጫ ሂደት እንዲቋጩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጠየቁ፡፡ ከ91 በመቶ በላይ የሚሆኑት የሀገሪቷ የተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች በተመራጮች ተይዘው በመጠናቀቃቸው የአፍሪካ…

በአፍሪካ 346 ሚሊየን ዜጎች በአስከፊ ረሃብ ውስጥ እንደሚገኙ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ 346 ሚሊየን ዜጎች በአስከፊ ረሃብ ውስጥ እንደሚገኙ ዓለም አቀፉ ቀይ መሰቀል ማህበር አስታወቀ፡፡ ግጭት፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የምግብና የነዳጅ ዋጋ መናር ለረሃቡ መከሰት ምክንያት መሆኑን ነው ማህበሩ…

ከህዝቡ የተነሱ ችግሮችን በመለየት ምላሽ መስጠት የሚያስችል ዕቅድ አዘጋጅቶ ወደ ሥራ መግባቱን የጋምቤላ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝቡ የተነሱ ጥያቄዎችን በመለየት ለተገልጋዩ ህዝብ አፋጣኝ መልስ ለመስጠት ሁሉም ተቋማት የስራ ዘርፋቸውን ሊያጠናክሩ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። በጋምቤላ ከተማ በተደረጉ ህዝባዊ…