Fana: At a Speed of Life!

በምግብ ራሳችንን ለመቻል ምርታማነታችንን ማፋጠን በእጅጉ ያስፈልገናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስንዴ አቅርቦት በዓለም አቀፍ ሁነቶች ጫና እየደረሰበት በመሆኑ በምግብ ራሳችንን ለመቻል ምርታማነታችንን ማፋጠን ይገባናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራ የሚኒስትሮችና የክልል…

6ኛ ዕዝ ከፍተኛ ተጋድሎና ጀብድ ለፈፀሙ አመራርና አባላት የሜዳይና የማእረግ ማልበስ ስነ-ስርዓት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛ ዕዝ ከህግ ማስከበርና የህልውና ዘመቻው ጀምሮ እስከ ኅብረ ብሄራዊ አንድነት ዘመቻ ድረስ ከፍተኛ ተጋድሎ ላደረጉና ጀብድ ለፈፀሙ የሰራዊት ክፍሎች፣ አመራር እና አባላት የሜዳይና የማእረግ ማልበስ ስነ-ስርዓትአካሂዷል፡፡…

በኢትዮጵያ የቋንቋ ፕሮፋይል መለያ መስፈርት ላይ የተዘጋጀ ሰነድ ተገመገመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የቋንቋ ሥነ-ቃልና ትርጉም ሥራ ልማት ዳይሬክቶሬት በቋንቋ ፕሮፋይል መለያ መስፈርት ላይ ያዘጋጀው የማስፈጸሚያ ስትራቴጂክ ሰነድ ተገመገመ፡፡ የባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ…

በመዲናዋ በህገ-ወጥ መልኩ የተለያዩ የውጭ ሃገራት ገንዘቦችን ሲመነዝሩ የነበሩ 7 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ክፍለ ከተማ በሞባይል ስልክ መሸጫ እና በሸቀጣ ሸቀጥ መደብር ውስጥ በህገ-ወጥ መልኩ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦችን ሲመነዝሩ የነበሩ ሰባት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ ፖሊስ መጋቢት…

የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር በዱብቲ ሆስፒታል የኦክስጅን ማምረቻ ማሽንን ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በዱብቲ ሆስፒታል የኦክስጅን ማምረቻ ማሽንን ሥራ አስጀምረዋል፡፡ የኦክስጅን ማምረቻ ማሽኑ አወል አርባን ጨምሮ የሴንተር ፎር ኢንተርናሽናል ሪ ፕሮዳክቲቭ ሄልዝ ትሬኒንግ…

ኢትዮ ቴሌኮምን በከፊል ወደግል የማዛወር እቅድ ለሌላ ጊዜ ተላለፈ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 9፣2014 (ኤፍ ቢሲ) መንግስት ኢትዮ ቴሌኮምን በከፊል ወደግል የማዛወር እቅዱን ለሌላ ጊዜ ማስተላለፉን አስታወቀ፡፡የገንዘብ ሚኒስቴር በላከው መግለጫ በዓለም ላይ እና በሃገር ውስጥ ማክሮ ኢኮኖሚ ላይ የሚታየውን ፈጣን ለውጥ በማጤን ተቋሙን በከፊል ወደ ግል…

በቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮን በ1 ሺህ 500 ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍፃሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሰርቢያ እየተካሄደ ባለው 1 ሺህ 500 ሜትር ማጣሪያ የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ፍፃሜ ማለፍ ችለዋል፡፡ በ1 ሺህ 500 ሜትር ማጣሪያ ላይ የተሳተፉት አክሱማዊት አምባዬ፣ ሒሩት መሸሻና ጉዳፍ ፀጋይ ውድድራቸውን…

ዩኒሴፍ ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የህጻናት አድን ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን የተሟላ የገንዘብና የቴክኒክ ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ፡፡ የድርጀቱ የምስራቅና የደቡብ አፍሪካ ቀጠናዊ ቢሮ የህጻናት ጥበቃ ሪጅናል አማካሪ…

የከረ ዲማ ጎበንቲ ራሚስ የመንገድ ግንባታ አለመጠናቀቅ ለተለያየ ችግር እንደዳረጋቸው አርብቶ አደሮች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የከረ ዲማ ጎበንቲ ራሚስ 32 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ዳርጎናል ሲሉ በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የጎሎዳ ወረዳ አርብቶ አደሮች ቅሬታቸውን ገለጹ። የመንገድ…

በርካታ የትግራይ ወጣቶች የሕወሓትን ግፍ በመሸሽ ወደ አማራ ክልል እየገቡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ ቁጥር ያላቸው የትግራይ ወጣቶች የሕወሓትን ግፍ እና በደል በመሽሽ ወደ አማራ ክልል እየገቡ እንደሆነ የዋግ ኸምራ ብሔረሰብ ዞን ሰላምና ጸጥታ መምሪያ ገለጸ፡፡ ሽብርተኛው የሕወሓት ቡድን በትግራይ ሕዝብ ላይ የሚያደርሰውን…